2 Chronicles 32:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብዛዕባ እቶም ኣብታ ሃገር እተፈጸመ ተኣምራት ኪሓቱ ናብኡ ዝለኣኹ ልኡኻት መሳፍንቲ ባቢሎን ግና፡ ኣምላኽ ኣብ ልቡ ዘሎ ዅሉ ምእንቲ ኺፈልጥ፡ ኪፍትኖ ገዲፍዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ነገር ግን የባቢሎን መሳፍንት መልእክተኞች በሀገሩ ላይ ስለ ተደረገው ተአምራት ይጠይቁት ዘንድ ወደ እርሱ በተላኩ ጊዜ እግዚአብሔር ይፈትነውና በልቡ ያለውን ሁሉ ያውቅ ዘንድ ተወው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ነገር ግን የባቢሎን መሳፍንት መልእክተኞች በአገሩ ላይ ስለ ተደረገው ተአምራት ይጠይቁት ዘንድ ወደ እርሱ በተላኩ ጊዜ እግዚአብሔር ይፈትነውና በልቡ ያለውን ሁሉ ያውቅ ዘንድ ተወው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ነገር ግን የባቢሎን መሳፍንት መልእክተኞች በአገሩ ላይ ስለተደረገው ተአምራት ለመጠየቅ ወደ እርሱ በተላኩ ጊዜ ጌታ እርሱን ለመፈተንና በልቡ ያለውን ሁሉ ለማወቅ ሲል ተወው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን ይሁዳ ቢታን ሀኔዳ ማላልስያ ማላታባ ኦቻናዉ ባብሎነ ሞድያዋንቱ ኪቴዳ አሳቱ ህዝቂያሳኮ ዬዳ ዎደ፥ ጾሳይ አ ፓጫናዉነ አ ዎዛናን ደእያዋ ኡባ ኤራናዉ አ የድ በሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin Yihudaa biittan haneedda malalissiyaa malaataabaa oochchanaw Baabloone mooddiyaawanttu kiitteedda asatuu Hizk'k'iyaasakko yeedda wode, S'oossay Aa paac'c'anawunne Aa wozanaan de'iyaawaa ubbaa eranaw Aa yeddi besseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gido attiin Yuhuda biittan hanida malalisiza malaata gishshas oychchanaas Baabiloone haarizayti kiittida asati Hizqiyaasakko yida wode Xoossi iza paaccanaassinne iza wozinan dizayssa ubbaa eranaas iza yeddi bessides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊዶ ኣቲን ዩሁዳ ቢታን ሃኒዳ ማላሊሲዛ ማላታ ጊሻስ ኦይቻናስ ባቢሎኔ ሃሪዛይቲ ኪቲዳ ኣሳቲ ሂዝቂያሳኮ ዪዳ ዎዴ ጾሲ ኢዛ ፓጫናሲኔ ኢዛ ዎዚናን ዲዛይሳ ኡባ ኤራናስ ኢዛ ዬዲ ቤሲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን ይሁዳ ቢታን ሀንዳ ማላልስያ ኦሶታባ ኦይቻናዉ ባብሎነፐ ኪተትዳ አሳት ህዝቅያሳኮ ይዳ ዎደ ጎዳይ እያ ፓጫናዉነ እያ ዎዛናን ደእያባ ኤራናዉ እያ የድ በስስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin Yihuda biittan hanida malaalsiya oosotaba oychanaw Babiloonepe kiitetida asati Hizqiyaasako yida wode Goday iya paacanawunne iya wozanan de7iyaba eranaw iya yeddi bessis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ነገር ግን በምድሪቱ ላይ ስለ ተፈጸመው ታምራዊ ምልክት እንዲጠይቁት፣ የባቢሎን ገዦች መልእክተኞችን በላኩ ጊዜ፣ እግዚአብሔር ሊፈትነውና በልቡ ያለውን ሁሉ ሊያውቅ ስለ ፈለገ ተወው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ነገር ግን የባቢሎን መልእክተኞች በአገሪቱ ስለ ተደረገው አስደናቂ ነገር ሊጠይቁት ወደ እርሱ መጥተው በነበረ ጊዜ እግዚአብሔር በሕዝቅያስ ልብ ውስጥ ያለውን ሐሳብ ለማወቅ ይፈትነው ዘንድ ተወው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ብዛዕባ እቲ ኣብታ ሃገር ዝተገብረ ተኣምራት ክጥይቑ ናብኡ ዝተልኣኹ መሳፍንቲ ባቢሎን ምስ መፁ ግና፥ እግዚኣብሄር ምእንቲ ኽፍትኖ፥ ነቲ ኣብ ልቡ ዝነበረ ዅሉ ምእንቲ ኽፈልጥውን ሓደጎ።
Amharic Tigrinya 2011
ምስናይዚ ግና እቶም ብዛዕባ እቲ ኣብታ ሃገር እተገብረ ተኣምራት ኪጥይቑ ናብኡ እተላእኩ ልኡኻት መሳፍንቲ ባቢሎን ምስ መጹ፡ ኣምላኽ ነቲ ኣብ ልቡ ዝነበረ ዘበለ ዂሉ ምእንቲ ኺፈልጦስ፡ ኪፈትኖ ኢሉ ሐደጎ።