2 Chronicles 33:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ተወሳኺ ታሪኽ ምናሴን ናብ ኣምላኹ ዝገበሮ ጸሎትን ቃል እቶም ብስም እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ዝተዛረብዎ ራእይትን፡ እንሆ፡ ኣብ መጽሓፍ ነገስታት እስራኤል ተጻሒፉ ኣሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በትእዛዝህ ለሚሆነው ይቅርታ ስፍር ቍጥር የለውም፤ ገናና እግዚአብሔር አንተ ብቻ ነህና፥ ይቅር ባይ፥ ከቍጣ የራቅህ፥ ይቅርታህ የበዛ፥ የሰውንም ኀጢአት የምታስተሰርይ አንተ ነህ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የምናሴም የቀረው ነገር፥ ወደ አምላኩም የጸለየው ጸሎት፥ በእስራኤልም አምላክ በእግዚአብሔር ስም የነገሩት የነቢያት ቃል፥ እነሆ፥ በእስራኤል ነገሥታት መጽሐፍ ተጽፎአል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የምናሴም የቀረው ነገር፥ ወደ አምላኩም የጸለየው ጸሎት፥ በእስራኤልም አምላክ በጌታ ስም የነገሩት የነቢያት ቃላት፥ እነሆ፥ በእስራኤል ነገሥታት መጽሐፍ ተጽፎአል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ምናሰ ሀኔዳ ሀራባይ፥ እ ባረ ጾሳ ዎሴዳ ዎሳይነ መና ጎዳ እስራኤልያ ጾሳ ሱንን ትምቢትያ ኦድያዋንቱ አዉ ኦዴዳባይ እስራኤልያ ካተቱ ታርክያ ማጻፋን ጻፈት ኡቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Minaase haneedda harabay, I bare S'oossaa woosseedda woosaynne Med'inaa Godaa Israa'eeliyaa S'oossaa suntsan timbbitiyaa odiyaawanttu aw odeeddabay Israa'eeliyaa Kaatetuu Taarikiyaa mas'aafan s'aafetti utteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Minaasey ba kawoteththa layththatan ooththida oosoti, izi ba Xoossaa woossida woosaynne GODAA Isra7eele Xoossaa sunththan nabeti izas yootidayssi Isra7eele kawota Taarike Maxaafan xaafetti uttides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሚናሴይ ባ ካዎቴ ላይታን ኦዳ ኦሶቲ፥ ኢዚ ባ ጾሳ ዎሲዳ ዎሳይኔ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳ ሱንን ናቤቲ ኢዛስ ዮቲዳይሲ ኢስራኤሌ ካዎታ ታሪኬ ማጻፋን ጻፌቲ ኡቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ምናሰ ኦዳ ሀራባይ፥ ባ ፆሳ ዎስዳ ዎሳይነ ጎዳ እስራኤለ ፆሳ ሱንን ናበት እያዉ ኦድዳ ቃላይ እስራኤለ ካዎታ ታርከ ማፃፋን ፃፈትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Minaase oothida harabay, ba Xoossaa woossida woosaynne Godaa Isra7eele Xoossaa sunthan nabeti iyaw odida qaalay Isra7eele kawota taarike maxaafan xaafetis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በምናሴ ዘመነ መንግሥት የተከናወነው ሌላው ተግባር፣ ወደ አምላኩ ያቀረበው ጸሎቱና ባለ ራእዮች በእስራኤል አምላክ በእግዚአብሔር ስም የነገሩት ቃል በእስራኤል ነገሥታት ታሪክ ተጽፏል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ምናሴ ያደረገው ሌላ ነገር ሁሉ፥ ለአምላኩ ለእግዚአብሔር ያቀረበው ጸሎት፥ ነቢያት በእስራኤል አምላክ በእግዚአብሔር ስም ለምናሴ የተናገሩአቸው ቃላት ጭምር፥ በእስራኤል ነገሥታት የታሪክ መጽሐፍ ተመዝግበው ይገኛሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ዝተረፈ ናይ ምናሴ ነገርን እቲ ንኣምላኹ ዘቕረቦ ፀሎትን እቶም ነቢያት ብስም እግዚኣብሄር ዝተዛረብዎ ቓልን፥ እንሆ፥ ኣብ ታሪኽ ነገስታት እስራኤል ተፅሒፉ ኣሎ።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ዝተረፈ ናይ ምናሴ ነገርን እቲ ልማኖኡ ንኣምላኹን እቶም ረኣይቲ ብስም እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል እተዛረብዎ ቓላትን እንሆ፡ ንሱ ኣብ ዛንታ ነገስታት እስራኤል ጽሑፍ ኣሎ።