2 Chronicles 33:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ምናሴ ድማ ንይሁዳን ነበርቲ የሩሳሌምን ጠፊኡ ካብቶም እግዚኣብሄር ኣብ ቅድሚ ደቂ እስራኤል ዘጥፍኦም ኣህዛብ ዝኸፍአ ከም ዝገብሩ ገበሮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ምናሴም እግዚአብሔር ከእስራኤል ልጆች ፊት ካጠፋቸው ከአሕዛብ ይልቅ ክፉ ይሠሩ ዘንድ በይሁዳና በኢየሩሳሌም የሚኖሩትን አሳተ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ምናሴም እግዚአብሔር ከእስራኤል ልጆች ፊት ካጠፋቸው ከአሕዛብ ይልቅ ክፉ ይሠሩ ዘንድ በይሁዳና በኢየሩሳሌም የሚኖሩትን አሳተ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ምናሴም ጌታ ከእስራኤል ልጆች ፊት ካጠፋቸው ከአሕዛብ ይልቅ ክፉ እንዲሠሩ በይሁዳና በኢየሩሳሌም የሚኖሩትን አሳተ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን ምናሰ ይሁዳ አሳነ የሩሳላመ አሳ ባለዳ፤ ያትና፥ ኡንቱንቱ መና ጎዳይ እስራኤልያ አሳ ስንፐ ይሴዳ ደሪ አሳዋፐ አያ ኢታ ኦድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin Minaase Yihudaa asaanne Yerusaalame asaa baletseedda; yaatina, unttunttu Med'inaa Goday Israa'eeliyaa asaa sintsaappe d'aysseedda derii asaawaappe aad'd'iyaa iitaa ootseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gido attiin Minaasey Yuhuda asaanne Yerusalaame asaa baleththides; histtiin istta GODAY Isra7eele asaa sinththafe dhayssida kawoteththati ooththida iitappe aadhdhida iita ooththida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊዶ ኣቲን ሚናሴይ ዩሁዳ ኣሳኔ ዬሩሳላሜ ኣሳ ባሌዴስ፤ ሂስቲን ኢስታ ጎዳይ ኢስራኤሌ ኣሳ ሲንፌ ይሲዳ ካዎቴቲ ኦዳ ኢታፔ ኣዳ ኢታ ኦዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን ምናሰይ ይሁዳ አሳነ የሩሳላመ አሳ ባለድ፥ ጎዳይ እስራኤለ አሳ ስንፈ ይስዳ ሀራ ካዎተታፐ አያ ኢታ ኦና መላ ኦስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin Minaasey Yihuda asaanne Yerusalaame asaa balethidi, Goday Isra7eele asaa sinthafe dhaysida hara kawotethatape aadhiya iitaa oothana mela oothis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ምናሴ ግን እግዚአብሔር በእስራኤላውያን ፊት ካጠፋቸው አሕዛብ የባሰ ክፉ ድርጊት ይፈጽሙ ዘንድ፣ የይሁዳንና የኢየሩሳሌምን ሕዝብ አሳተ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ምናሴ የይሁዳንና የኢየሩሳሌምን ሕዝብ፥ የእስራኤል ልጆች ወደ ተስፋይቱ አገር በሚገቡበት ጊዜ፥ እግዚአብሔር ከፊታቸው እንዲባረሩ ያደረጋቸው ሕዝቦች ካደረጉት ይበልጥ የከፋ ኃጢአት እንዲሠሩ አደረጋቸው።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ምናሴ ግና ንህዝቢ ይሁዳን ኣብ ኢየሩሳሌም ንዝነብሩን ኣስሓቶም። ንሳቶም ከዓ ኻብቲ ናይቶም እግዚኣብሄር ካብ ቅድሚኣቶም ዘጥፍኦም ህዝብታት ዝገደደ ሓጢኣት ገበሩ።
Amharic Tigrinya 2011
ምናሴ ድማ ንይሁዳን ኣብ የሩሳሌም ንዚነብሩን ካብ ናይ እቶም እግዚኣብሄር ካብ ቅድሚ ደቂ እስራኤል ዘጥፍኦም ኣህዛብ ዝገደደ ኺገብሩ ኣስሐቶም።