2 Chronicles 34:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነቶም ኢደ ጥበባውያንን ሃነጽትን እውን ከይተረፈ፡ ንመላግቦ ዚኸውን እተቐርጸ እምንን ዕንጨይትን ኪዕድግን ነገስታት ይሁዳ ዘፍረስዎ ኣባይቲ ድማ ንመሬት ኪኸውንን ሃቦም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የይሁዳ ነገሥታት ላፈረሱት ቤት ሰረገሎች ያደርጉ ዘንድ፥ ለማጋጠሚያም እንጨት፥ የተጠረበውንም ድንጋይ ይገዙ ዘንድ ለአናጢዎችና ለጠራቢዎች ሰጡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የይሁዳ ነገሥታት ላፈረሱት ቤት ሰረገሎች ያደርጉ ዘንድ፥ ለማጋጠሚያም እንጨት የተጠረበውንም ድንጋይ ይገዙ ዘንድ ለአናጢዎችና ለጠራቢዎች ሰጡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እነርሱም የይሁዳ ነገሥታት ላፈረሱት ቤት ሰረገሎች እንዲሠሩ፥ ለማጋጠሚያም እንጨት የተጠረበውንም ድንጋይ እንዲገዙ ለአናጢዎችና ለጠራቢዎች ሰጡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቃይ ይሁዳ ካተቱ ባይዝሴዳ ጌሻ ጎልያ ሎይሳናዉ ሄ ሻሉዋን አናጸቱነ ግምቢያዋንታ ምነ ሹቻ ሻማናዳን እሜድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'ay Yihudaa kaatetu bayzziseedda Geeshsha Golliyaa loytsissanaw he shaluwaan anaas'etuunne gimbbiyaawantta mitsaanne shuchchaa shammanaadan immeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qasse Yuhuda kawoti laallida gimbe keeththaa lo7eththanaas masettida shuchchatanne mith shammana mala anaaxetassinne gimbe gimbizaytas immida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቃሴ ዩሁዳ ካዎቲ ላሊዳ ጊምቤ ኬ ሎኤናስ ማሴቲዳ ሹቻታኔ ሚ ሻማና ማላ ኣናጼታሲኔ ጊምቤ ጊምቢዛይታስ ኢሚዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ይሁዳ ካዎት ላልዳ ፆሳ ኬ ሎይናዉ ምነ ማሰትዳ ሹቹ ሻማና መላ አናፀታስነ ግምበይሳታስ ሚሸ እምዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yihuda kawoti laallida Xoossa keethaa loythanaw mithinne masetida shuchu shammana mela anaaxetasinne gimbeysatas miishe immidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እንዲሁም የይሁዳ ነገሥታት እንዲፈርሱ ላደረጓቸው ሕንጻዎች ጥርብ ድንጋዮችን፣ ሠረገላዎችንና ማገጣጠሚያ ዕንጨቶችን እንዲገዙ ለዐናጢዎችና ለግንበኞች ገንዘብ ሰጡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የይሁዳ ነገሥታት እንዲፈራርሱ ያደረጉአቸውን ሕንጻዎች ማሠሪያ የሚሆን ድንጋይና እንጨት ይገዙበት ዘንድ ለአናጢዎችና ለግንበኞች ሰጡ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ነተን ነገስታት ይሁዳ ዘፍረስወን ኣባይቲ፥ ኣግማል ክገብሩለንን ውቑር እምንን ንመጋጠሚ ዝኸውን ኣዕፃውን ምእንቲ ኽዕድጉ፥ ንፀረብትን ንሃነፅትን ሃብዎም።
Amharic Tigrinya 2011
ነተን ነገስታ ይሁዳ ዘፍረስወን ኣባይቲ ኣግማል ኪገብሩለን ውቑር እምንን ንመጋጠሚ ዚኸውን ኣዕጻውን ኪዕድጉለን ንጸረብትን ንሃነጽትን ሀበዎም።