2 Chronicles 35:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነቶም ካህናት ድማ ንኣገልግሎቶም ሸሞ፡ ናብ ኣገልግሎት ቤት እግዚኣብሄር ድማ ኣተባብዖም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ካህናቱንም በየሥርዐታቸው አቆመ፤ በእግዚአብሔርም ቤት ያገለግሉ ዘንድ አጸናቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ካህናቱንም በየሥርዓታቸውም አቆመ፥ በእግዚአብሔርም ቤት ያገለግሉ ዘንድ አጸናቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ካህናቱንም በየሥርዓታቸው አቆመ፥ በጌታም ቤት እንዲያገለግሉ አጸናቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዮስያሰ ቄሳቱ ዋ ኡንቱንታ ኪታን ኪታን ሱንዳ፤ ኡንቱንቱ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ኪታን ምንዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yoosiyaase k'eesetuwaa unttuntta kiitan kiitan suntseedda; unttunttu Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaa kiitaan mintsetseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Iyosiyaasi qeeseta istta ooson ooson sunththides; histtidi istti Xoossa keeththaa ooso minni ooththana mala minththeththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዮሲያሲ ቄሴታ ኢስታ ኦሶን ኦሶን ሱንዴስ፤ ሂስቲዲ ኢስቲ ጾሳ ኬ ኦሶ ሚኒ ኦና ማላ ሚንዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እዮስያስ ካህነታ ኦሶን ሹምድ፥ ኤንታ ፆሳ ኬ ኦሶን ምንስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iyosyaasi kahineta ooson shuumidi, enta Xoossa keetha ooson minthethis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ካህናቱን በየአገልግሎታቸው መደበ፤ በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ አገልግሎትም እንዲተጉ አበረታታቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ካህናት የሚያከናውኑትን ተግባር መድቦ ለእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ በሚሰጡት አገልግሎት ላይ አበረታታቸው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኢዮስያስ ድማ ነቶም ካህናት በብእቲ ዝተውሃቦም ሓላፍነት መደቦም፤ ኣብታ ቤት እግዚኣብሄርውን ብትግሃት ከገልግሉ ኣተባብዖም።
Amharic Tigrinya 2011
ንሱ ድማ ነቶም ካህናት ኣብ መዞም ኣቘሞም፡ ኣብታ ቤት እግዚኣብሄር ኬገልግሉ ኣፋጠኖም።