2 Chronicles 35:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቶም ቀስተ ደመና ንንጉስ ዮስያስ ድማ ተተኮሱሉ። ንጉስ ድማ ንገሮቱ፡ ፍቐዱኒ፡ ክኸይድ፡ በሎም። ኣዝየ ቆሲለ እየ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ቀስተኞቹም ንጉሡን ኢዮስያስን ወጉት፤ ንጉሡም ብላቴኖቹን፥ “እጅግ ቈስያለሁና ከሰልፉ ውስጥ አውጡኝ” አላቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ቀስተኞችም ንጉሡን ኢዮስያስን ወጉት፤ ንጉሡም ብላቴናዎቹን። አጥብቄ ቈስያለሁና ከሰልፉ ውስጥ አውጡኝ አላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ቀስተኞችም ንጉሡን ኢዮስያስን ወጉት፤ ንጉሡም አገልጋዮቹን፦ “ክፉኛ ቆስያለሁና ከሰልፉ ውስጥ አውጡኝ” አላቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዎንዳፍያ አሳቱ ካትያ ዮስያሳ ዱኪደ ጫዴድኖ። ካቲ ባረ ቆማቶ፥ “ታን ሎይ ጫደታድ፤ ታና ኦላ ግዶፐ ከስተ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Wonddaafiyaa asatuu Kaatiyaa Yoosiyaasa dukkiide c'addeeddino. Kaatii bare k'oomatoo, «Taani loytsi c'adettaad; taana olaa giddoppe kessite» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Histtiin wondafen dukkiza asati kawo Iyosiyaasa wondafen dukkida; kawoy ba ola gadawatas, «Tani iita cach cadettadis; tana olaa giddofe kessite» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሂስቲን ዎንዳፌን ዱኪዛ ኣሳቲ ካዎ ኢዮሲያሳ ዎንዳፌን ዱኪዳ፤ ካዎይ ባ ኦላ ጋዳዋታስ፥ «ታኒ ኢታ ጫች ጫዴታዲስ፤ ታና ኦላ ጊዶፌ ኬሲቴ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ዶንገን ዱከይሳት ካዋ እዮስያሳ ጫድን፥ ካዎይ ባ አይለታኮ፥ “ታኒ ኢታ ጫደትዳ ግሾ ታና ኦላ ግዶፈ ከስተ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Dongen dukeysati kawa Iyosyaasa caddin, kawoy ba aylletako, “Taani iita cadetida gisho tana olaa giddofe kessite” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ቀስተኞች ንጉሥ ኢዮስያስን ወጉት፤ እርሱም የጦር መኰንኖቹን፣ “ክፉኛ ቈስያለሁና ከዚህ አውጡኝ” አላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ጦርነቱም በመፋፋም ላይ ሳለ፥ ንጉሥ ኢዮስያስ ከግብጽ ወታደሮች በተወረወረ ቀስት ተወጋ፤ እርሱም አገልጋዮቹን፥ “ክፉኛ ቈስያለሁና ከጦር ሜዳው አውጡኝ!” ሲል አዘዛቸው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንጉስ ኢዮስያስ ብወርወርቲ ዂናት ተወግአ፤ ንሓሻኽሩ ድማ “ብብርቱዕ ተወጊአ እየ እሞ፥ ካብዙይ ኣውፅኡኒ” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ወርወርቲ ኸኣ ንንጉስ ዮስያስ ወግእዎ፡ እቲ ንጉስ ድማ ንገላዉኡ፡ ብርቱዕ ተወጊኤ እየ እሞ፡ ካብዚ ኣውጽኡኒ፡ በሎም።