2 Chronicles 36:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምላኹ ክፉእ ገበረ፡ ኣብ ቅድሚ እቲ ኻብ ኣፍ እግዚኣብሄር እተዛረበ ነብዪ ኤርምያስ ከኣ ትሕት ኣይበለን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በአምላኩም በእግዚአብሔር ፊት ክፉ አደረገ፤ ከነቢዩ ከኤርምያስ ፊት፥ ከእግዚአብሔርም ቃል የተነሣ አላፈረም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በአምላኩም በእግዚአብሔር ፊት ክፉ አደረገ፤ በእግዚአብሔርም አፍ በተናገረው በነቢዩ በኤርሚያስ ፊት ራሱን አላወረደም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በአምላኩም በጌታ ፊት ክፉ አደረገ፤ ከጌታም አንደበት የመጣውን ቃል በተናገረው በነቢዩ በኤርምያስ ፊት ራሱን አላወረደም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳ ባረ ጾሳ ስንን እ ኢታባ ኦዳ፤ ቃይ መና ጎዳ ሱንን ትምቢትያ ኦድያ ኤርማሳ ስንን ባረና ካዉሽቤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Godaa bare S'oossaa sintsan I iitabaa ootseedda; k'ay Med'inaa Godaa suntsan timbbitiyaa odiyaa Ermaasa sintsan barena kawushshibeenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAA ba Xoossaa sinththan izi iita miish ooththides; qasse GODAA qaala yootida nabe Ermaasa sinththan bana kawushshibeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳ ባ ጾሳ ሲንን ኢዚ ኢታ ሚሽ ኦዴስ፤ ቃሴ ጎዳ ቃላ ዮቲዳ ናቤ ኤርማሳ ሲንን ባና ካዉሺቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ባ ጎዳ ፆሳ ስንን ኢታባ ኦስ፤ ቃስ ጎዳ ቃላ ኦድያ ናብያ ኤርምያሳ ስንን ባና ካዉሽቤና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ba Godaa Xoossaa sinthan iitabaa oothis; qassi Godaa qaala odiya nabiya Ermiyaasa sinthan bana kawushibeenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እርሱም በአምላኩ በእግዚአብሔር ፊት ክፉ ድርጊት ፈጸመ፤ የእግዚአብሔርን ቃል በተናገረው በነቢዩ በኤርምያስ ፊትም ራሱን ዝቅ አላደረገም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እርሱም ኃጢአት በመሥራት እግዚአብሔርን አሳዘነ፤ የእግዚአብሔርን ቃል የተናገረውን ነቢዩን ኤርምያስን በትሕትና አላዳመጠውም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምላኹ ኽፉእ ገበረ፤ ኣብ ቅድሚ እቲ ብእግዚኣብሄር ኣፍውን ዝተዛረበ ነቢይ ኤርሚያስ፥ ርእሱ ኣየትሓተን።
Amharic Tigrinya 2011
ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምላኹ ኽፉእ ገበረ፡ ኣብ ቅድሚ እቲ ኻብ ኣፍ እግዚኣብሄር እተዛረቦ ነብዪ ኤርምያስ ርእሱ ኣየትሐተን።