2 Chronicles 36:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብዘይካዚ፡ ኵሎም ሊቃውንቲ ኻህናትን ህዝብን ከም ኵሉ ፍንፉን ነገራት ኣህዛብ ኣዝዮም በደሉ። ነታ ኣብ የሩሳሌም ዝቐደሳ ቤት እግዚኣብሄር ከኣ ኣርከሰ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የይሁዳም ታላላቅ ሰዎች ካህናቱና የሀገሩም ሕዝብ በአሕዛብ ርኵሰት ሁሉ መተላለፍን አበዙ፤ በኢየሩሳሌምም ያለውን የእግዚአብሔርን ቤት አረከሱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ደግሞም የካህናቱ አለቆች ሁሉ ሕዝቡም እንደ አሕዛብ ያለ ርኵሰት ሁሉ መተላለፍን አበዙ፤ በኢየሩሳሌምም የቀደሰውን የእግዚአብሔርን ቤት አረከሱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ደግሞም የካህናቱ አለቆች ሁሉ ሕዝቡም እንደ አሕዛብ ያለ ርኩሰት ሁሉ በመከተል መተላለፍን አበዙ፤ በኢየሩሳሌምም ጌታ ራሱ የቀደሰውን የጌታን ቤት አረከሱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቃይ ይሁዳ አሳይነ ኡንቱንታ ካለያ ቄሳቱ፥ ኡባካ አማነተናዋንታ ግዴድኖ። ኡንቱንቱ ሀራ ካዉተ አሳይ ኦያ ሸነይያ ኦሳቱዋ ቁሊደ፥ መና ጎዳይ የሩሳላመን ጌሼዳ አ ጌሻ ጎልያካ ቱንሴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'ay Yihudaa asaynne unttuntta kaaletsiyaa k'eesatuu, ubbakka ammanettennawantta gideeddino. Unttunttu hara kawutetsaa Asay ootsiyaa sheneyiyaa oosatuwaa k'ulliide, Med'inaa Goday Yerusaalamen geeshsheedda Aa Geeshsha Golliyaakka tunisseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe bollarakka qeesetinne deraa kaaleththiza asati mulekka ammanettontta ixxidi gede iiti iiti bida; istti hara kawoteththati ooththiza harassiza loseta kaallishe GODAA Keeththaa Yerusalaamen diza geeshshaa tunisida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ቦላራካ ቄሴቲኔ ዴራ ካሌዛ ኣሳቲ ሙሌካ ኣማኔቶንታ ኢጺዲ ጌዴ ኢቲ ኢቲ ቢዳ፤ ኢስቲ ሃራ ካዎቴቲ ኦዛ ሃራሲዛ ሎሴታ ካሊሼ ጎዳ ኬ ዬሩሳላሜን ዲዛ ጌሻ ቱኒሲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ቃስ፥ ይሁዳ አሳይነ ኤንታ ካለያ ካህነት፥ አማነቶና እፅዶሶና። ኤንቲ ሀራ ካዎተት ኦያ እፀትዳ ኦሶታ ካልድ፥ ጎዳይ የሩሳላመን ጌሽዳ ፆሳ ኬ ቱንስዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Qassi, Yihuda asaynne enta kaalethiya kahineti, ammanetona ixidosona. Enti hara kawotethati oothiya ixetida oosota kaallidi, Goday Yerusalaamen geeshshida Xoossa keethaa tunisidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚህም ላይ የካህናቱና የሕዝቡ መሪዎች ሁሉ፣ አስጸያፊ የሆኑትን የአሕዛብን ልማዶች በመከተልና በኢየሩሳሌም የተቀደሰውን የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ በማርከስ፣ ባለ መታመናቸው ከጊዜ ወደ ጊዜ እየባሱ ሄዱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በተጨማሪም የካህናት መሪዎችና ሕዝቡ ጣዖቶችን በማምለክ በዙሪያቸው የሚገኙትን ሕዝቦች መጥፎ ምሳሌነት ተከተሉ፤ እግዚአብሔር ራሱ የቀደሰውን ቤተ መቅደስም አረከሱ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኵሎም መራሕቲ ኻህናትን ህዝብን ድማ ኸምቶም ኣረማውያን ጣዖት ብምምላኽ ብዙሕ በደሉ። ነታ ባዕሉ እግዚኣብሄር ዝቐደሳ ቤተ መቕደስውን ኣርከስዋ።
Amharic Tigrinya 2011
ብዘለዉ ሊቃነ ኻህናትን ህዝብን ከኣ ብዂሉ ዓይነት ጽያፍ ኣረማውያን ኣዝዮም ብዙሕ ኣበሱ። ነታ ኣብ የሩሳሌም ዝቐደሳ ቤት እግዚኣብሄርውን ኣርከስዋ።