2 Chronicles 4:21 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ዕምባባታትን መብራህትን መንጠልጠልን ድማ ካብ ወርቅን ፍጹም ወርቅን ተሰሪሑ ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የመብራቶች መቅረዞችንና በላያቸው ያሉ መብራቶችን፥ ጽዋዎቹን፥ ማንኪያዎቹን፥ ሥራ የሚሠሩባቸው ጻሕሎችንም ከጥሩ ወርቅ ሠራ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አበባዎቹንና ቀንዲሎቹን መኮስተሪያዎቹንም ከጥሩ ወርቅ ሠራ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አበባዎቹንና ቀንዲሎቹን መኮስተሪያዎቹንም ከንጹሕ ወርቅ ሠራ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጌሻ ዎርቃፐ ኦዳ ጪሻ ምስለቱዋ፥ ጾምፕያ ቶይስያ ቃጰቱዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
geeshsha work'k'aappe ootseedda c'iishshaa misiletuwaa, s'omppiyaa toyssiyaa k'ap'etuwaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
muuruta worqqafe oosettida ciishsha misleta, xomppetanne qapheta,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሙሩታ ዎርቃፌ ኦሴቲዳ ጪሻ ሚስሌታ፥ ጾምፔታኔ ቃጴታ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ዋላህ ባይና ዎርቃፈ ኦሰትዳ ጪሻ ምስለታ፥ ፆምፐታነ ቃጰታ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
walahi bayna worqafe oosetida ciishsha misileta, xompetanne qapheta,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የወርቅ አበባ ቅርጽ ሥራዎች፣ ቀንዲሎችና መኰስተሪያዎች ከንጹሕ ወርቅ የተሠሩ ነበሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ብምሉኡ ብፅሩይ ወርቂ ዝተገብረ ዕምበባታትን ቀናዲል መንቀርቀርን ገበረ።
Amharic Tigrinya 2011
ናይ ወርቂ፡ ንሱ ኸኣ ፍጹም ወርቂ፡ ዕምባባታትን ቀልዒ ቐነዲልን መሳቐዪታትን፡