2 Chronicles 6:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሓደ ሰብ ኣብ ልዕሊ ብጻዩ እንተ ሓጢኡ፡ ንኽምሕል ድማ ማሕላ እንተ ተማሕሎ፡ እቲ ማሕላ ድማ ኣብዛ ቤት እዚኣ ኣብ ቅድሚ መሰውኢኻ እንተ መጸ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“ሰው ባልንጀራውን ቢበድል፥ ይምልም ዘንድ በላዩ መሐላ ቢጭንበት፥ እርሱም መጥቶ በዚህ ቤት በመሠዊያህ ፊት ቢናዘዝ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሰው ባልንጀራውን ቢበድል፥ በላዩም መሐላ ቢጫን፥ እርሱም መጥቶ በዚህ ቤት በመሠዊያህ ፊት ቢምል፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“ሰው በባልንጀራው ላይ ኃጢአት ቢሠራ፥ እርሱም መሐላ እንዲምል ቢደረግ፥ እርሱም መጥቶ በዚህ ቤት በመሠዊያህ ፊት ቢምል፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“እት አሳይ ባረ ሾሩዋ የዲደ ጰ ጊና፥ አ ጫቀናዉ ሀ ጌሻ ጎልያ አህና፥ አ ግዶን ደእያ ያርሽያ ሳኣ ስንን እ ጫቆፐ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Itti Asay bare shooruwaa yediide p'ed'e giina, Aa c'aak'k'etsanaw ha Geeshsha Golliyaa ahina, Aa giddon de'iyaa yarshshiyaa sa'aa sintsan I c'aak'k'ooppe,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Issi asi ba lagge qohidi kashii giikko, izi caaqqana mala izi oyshettiko ha Xoossa Keeththa giddon de7iza yarsho yarshizasoza sinththan izi caaqqiko,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ኢሲ ኣሲ ባ ላጌ ቆሂዲ ካሺ ጊኮ፥ ኢዚ ጫቃና ማላ ኢዚ ኦይሼቲኮ ሃ ጾሳ ኬ ጊዶን ዴኢዛ ያርሾ ያርሺዛሶዛ ሲንን ኢዚ ጫቂኮ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“እስ አስ ባ ሾሩዋ ቆህድ አካይ ግን፥ እያ ጫቀናዉ ሀ ነ ኬ ኤህን፥ እያ ግዶን ደእያ ያርሾ በሳ ስንን እ ጫቅኮ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Issi asi ba shooruwa qohidi akay gin, iya caaqethanaw ha ne keethaa ehin, iya giddon de7iya yarsho bessa sinthan I caaqiko,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“አንድ ሰው ባልንጀራውን ቢበድልና እንዲምል ቢጠየቅ፣ እርሱም መጥቶ በቤተ መቅደሱ በመሠዊያህ ፊት ቢምል፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“አንድ ሰው ባልንጀራውን መበደሉን የሚገልጥ ክስ ቀርቦበት በዚህ ቤተ መቅደስ ውስጥ ወደሚገኘው መሠዊያ አምጥተውት ከበደል ንጹሕ መሆኑን በመሐላ በሚያረጋግጥበት ጊዜ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ሰብ ንብፃዩ እንተ በደሎ፥ ሓቁ ምእንቲ ኽፍለጥ ከዓ ‘መሓል’ እንተ በልዎ፥ ንሱ ድማ ናብ ቅድሚ መሰውኢኻ ኣብዛ ቤተ መቕደስ እዚኣ ኽምሕል እንተ መፀ፥
Amharic Tigrinya 2011
ሰብ ንብጻዩ እንተ በደሎ እሞ፡ ማሕላ ምሐል፡ እንተ በልዎ፡ ንሱ ኸኣ ናብ ቅድሚ መሰውኢኻ ኣብዛ ቤት ኪምሕል እንተ መጸ፡