2 Chronicles 6:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንጉስ ድማ ገጹ ገልቢጡ ንብዘሎ ኣኼባ እስራኤል ባረኾ፣ ብዘሎ ኣኼባ እስራኤል ድማ ተንሰአ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ንጉሡ ሰሎ​ሞ​ንም ፊቱን መልሶ የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን ጉባኤ ሁሉ መረቀ፤ የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ጉባኤ ሁሉ ቆመው ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ንጉሡም ፊቱን ዘወር አድርጎ የእስራኤልን ጉባኤ ሁሉ መረቀ፤ የእስራኤልም ጉባኤ ሁሉ ቆመው ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ንጉሡም ፊቱን ወደ ጉባኤ ዘወር አድርጎ የእስራኤልን ጉባኤ ሁሉ መረቀ፤ የእስራኤልም ጉባኤ ሁሉ ቆመው ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እስራኤልያ ያአይ ኩመንይ ኤቂደእሽን፥ ካቲ ኡንቱንቱኮ ስሚደ፥ ኡንቱንታ ሀዋዳን ያጊደ አንጄዳ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Israa'eeliyaa yaa'ay kumentsay ek'k'ide'ishin, kaatii unttunttukko simmiide, unttuntta hawaadan yaagiide anjjeedda;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eele asay kumeth eqqidishin kawoy isttako simmidi istta anjjides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስራኤሌ ኣሳይ ኩሜ ኤቂዲሺን ካዎይ ኢስታኮ ሲሚዲ ኢስታ ኣንጂዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እስራኤለ ሺቆይ ያን ኤቅዳሽን፥ ካዎይ ኤንታኮ ስሚድ፥ ኤንታ ሀይሳዳ ያግድ አንጅስ፤
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eele shiiqoy yan eqidashin, kawoy entako simmidi, enta haysada yaagidi anjis;
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
መላው የእስራኤል ጉባኤ እዚያው ቆመው ሳሉ፣ ንጉሡ ዘወር ብሎ ባረካቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በዚህ ጊዜ እስራኤላውያን በዚያ ቆመው ነበር፤ ንጉሥ ሰሎሞንም ወደ እነርሱ ፊቱን መልሶ፥ የእግዚአብሔር በረከት በእነርሱ ላይ እንዲወርድ እንዲህ ሲል ጸለየ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ንጉስ ድማ ገፁ መሊሱ ነቶም ኵሎም ኣብኡ ተኣኪቦም ደው ኢሎም ዝነበሩ ህዝቢ እስራኤል መረቖም።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ንጉስ ድማ ገጹ መሊሱ ንብዘሎ ማሕበር እስራኤል መረቖ፡ እቲ ማሕበር እስራኤል ከኣ ብዘሎ ደው ኢሉ ነበረ።