2 Chronicles 6:40 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሕጂ ኣምላኸይ፡ ኣዒንትኻ ይኽፈታ፡ ኣእዛንካ ድማ ነቲ ኣብዚ ቦታ እዚ ዚቐርብ ጸሎት ይሰምዓ፡ እልምነካ ኣሎኹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“አሁንም አምላኬ ሆይ፥ በዚህ ስፍራ ወደሚሆነው ጸሎት ዐይኖችህ የተገለጡ፥ ጆሮዎችህም የሚያደምጡ ይሁኑ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አሁንም፥ አምላኬ ሆይ፥ በዚህ ስፍራ ወደሚሆነው ጸሎት ዓይኖችህ የተገለጡ፥ ጆሮችህም የሚያደምጡ እንዲሆኑ እለምንሃለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“አሁንም፥ አምላኬ ሆይ! በዚህ ስፍራ ወደሚሆነው ጸሎት ዐይኖችህ የተገለጡ፥ ጆሮችህም የሚያደምጡ እንዲሆኑ እባክህ እለምንሃለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ሀእካ አቤት ታ ጾሳዉ፥ ሀ ሳኣን ዎስያ ዎሳ ነ አይፊ ጼሎ፤ ነ ሀይይካ ስሶ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Ha"ikka abeet ta S'oossaw, ha sa'aan woossiyaa woosaa ne ayfii s'eello; ne haytsaykka siso.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Ha7ikka abeet ta Xoossawu! Ha sohaan woossiza woosaa ne ayfey xeello; ne hayththika siyo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ሃኢካ ኣቤት ታ ጾሳዉ! ሃ ሶሃን ዎሲዛ ዎሳ ኔ ኣይፌይ ጼሎ፤ ኔ ሃይካ ሲዮ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“አቤት ታ ፆሳዉ፥ ሀ በሳን ዎስያ ዎሳ ነ አይፈይ ፄሎ፤ ነ ሀይይ ስኦ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Abeeti ta Xoossaw, ha bessan woossiya woosa ne ayfey xeello; ne haythay si7o.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“አሁንም አምላኬ ሆይ፤ በዚህ ስፍራ ወደ ቀረበው ጸሎት ዐይኖችህ የተገለጡ፣ ጆሮዎችህም የሚያደምጡ ይሁኑ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“አምላኬ ሆይ፥ በዚህ ስፍራ ወደሚቀርበው ጸሎት ዐይኖችህ የተገለጡ ጆሮዎችህም አጣርተው የሚያደምጡ እንዲሆኑ እለምንሃለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ሕዚ ኸዓ ኦ ኣምላኸይ! ኣዒንትኻ ናባና ዝጥምታ፥ ኣእዛንካውን ዘዳምፃ ክኾና እልምነካ ኣለኹ።
Amharic Tigrinya 2011
ሕጂ፡ ዎ ኣምላኸይ፡ በጃኻ፡ ኣብዛ ቦታ እዚኣ ንተጸለየ ጸሎትስ ኣዒንትኻ ይከፈታ፡ ኣእዛንካውን ይስምዕኦ።