2 Chronicles 6:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነታ ቤት ግና ኣይትሃንጻ። እቲ ካብ ሕቝፍኻ ዚመጽእ ወድኻ ግና ንስመይ ቤት ኪሰርሓላ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ነገር ግን ከወገብህ የሚወጣው ልጅህ እርሱ ለስሜ ቤትን ይሠራል እንጂ አንተ አትሠራልኝም አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ነገር ግን ከወገብህ የሚወጣው ልጅህ እርሱ ለስሜ ቤትን ይሠራል እንጂ ቤት የምትሠራልኝ አንተ አይደለህም አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ነገር ግን ከአብራክህ የተገኘው ልጅህ እርሱ ለስሜ ቤትን ይሠራል እንጂ ቤት የምትሠራልኝ አንተ አይደለህም።’
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ግዶፐነ፥ ጌሻ ጎልያ ኬጻናዌ ኔና ግዳካ፤ ታ ሱንዉ ጌሻ ጎልያ ኬጻናዌ ነ ጉልባታፐ የለታና ነ ናኣ’ ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Gidooppenne, Geeshsha Golliyaa kees's'anawe neena gidakka; ta suntsaw Geeshsha Golliyaa kees's'anawe ne gulbbataappe yelettana ne na'aa› yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gidikkoka Xoossa Keeththaa keexxanay nena gidakka; ta sunththaas Xoossa Keeththaa ne yelida ne nay taas keexxana› gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊዲኮካ ጾሳ ኬ ኬጻናይ ኔና ጊዳካ፤ ታ ሱንስ ጾሳ ኬ ኔ ዬሊዳ ኔ ናይ ታስ ኬጻና› ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ግዶሽን፥ ታዉ ኬ ኬፃናይ ነና ግዳካ፤ ታ ሱንስ ኬ ኬፃናይ ነ ጉልባታፐ ከያና ነ ናኣ።’
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Gidoshin, taw keethe keexanay nena gidaka; ta sunthaas keethe keexanay ne gulbatape keyana ne na7aa.’
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ይሁን እንጂ ቤተ መቅደሱን የምትሠራው አንተ አይደለህም፤ ለስሜ ቤተ መቅደስ የሚሠራልኝ ከአብራክህ የሚከፈለው፣ የገዛ ልጅህ ነው።’
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሆኖም ለስሜ መጠሪያ እንዲሆን ቤተ መቅደስን የሚሠራልኝ ከአብራክህ የተገኘ የአንተው የራስህ ልጅ እንጂ አንተ አይደለህም’ አለው።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ግና እቲ ኻብ ሕቘኻ ዝወፅእ ወድኻ እዩ ንስመይ ቤት ዝሰርሐለይ እምበር፥ ንስኻ ኣይኮንካን ቤት እትሰርሐለይ’ በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ግናኸ እቲ ኻብ ሕቜኻ ዚወጽእ ወድኻ ደኣ ንሱ ንስመይ ቤት ይሰርሕ እምበር፡ ንስኻስ ነቲ ቤት ኣይክትሰርሖን ኢኻ።