2 Chronicles 7:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ካብታ ዝሃብክዎም ምድረይ ካብ ሱሮም ክምንጥሎም እየ። ነዛ ብስመይ ዝቐደስክዋ ቤት ድማ ካብ ቅድመይ ክድርብያ እየ፡ ኣብ መንጎ ኲሎም ኣህዛብ ድማ መጸውዒን መጸውዒን ክገብራ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እኔም ለአባቶቻችሁ ከሰጠኋቸው ምድር እነቅላችኋለሁ፤ ለስሜም የቀደስሁትን ይህን ቤት ከፊቴ እጥለዋለሁ፤ በአሕዛብም ሁሉ መካከል ምሳሌና ተረት አደርገዋለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ለአባቶቻችሁ ከሰጠኋቸው ምድር እነቅላችኋለሁ፤ ለስሜም የቀደስሁትን ይህን ቤት ከፊቴ እጥለዋለሁ፥ በአሕዛብም ሁሉ መካከል ምሳሌና ተረት አደርገዋለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ለአባቶቻችሁ ከሰጠኋቸው ምድር እነቅላችኋለሁ፤ ለስሜም የቀደስሁትን ይህን ቤት ከፊቴ አርቄ እጥለዋለሁ፥ በአሕዛብም ሁሉ መካከል ምሳሌና መሳለቂያ አደርገዋለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ያቶፐ፥ ታን ካሰ ህንተንቶ እሜዳ ጋድያፐ ህንተንታ ቆላና፤ ታን ታ ሱንዉ ጌሼዳ ሀ ጌሻ ጎልያካ አጋና። ታን ሀ ጌሻ ጎልያ አሳ ኡባ ግዶን ቶስያባነ ቅሊጭያባ ኦና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
yaatooppe, taani kase hinttenttoo immeedda gadiyaappe hinttentta d'ok'ollana; taani ta suntsaw geeshsheedda ha Geeshsha Golliyaakka aggana. Taani ha Geeshsha Golliyaa asaa ubbaa giddon tossiyaabaanne k'iliic'iyaabaa ootsana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
tani kase inttes immida biittafe inttena dhoqallana; tani ta sunththas dummasida Keeththaaka yegga aggana; tani iza kawoteththata ubbaa giddon qidhessinne qilccas kessana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታኒ ካሴ ኢንቴስ ኢሚዳ ቢታፌ ኢንቴና ቃላና፤ ታኒ ታ ሱንስ ዱማሲዳ ኬካ ዬጋ ኣጋና፤ ታኒ ኢዛ ካዎቴታ ኡባ ጊዶን ቂሲኔ ቂልጫስ ኬሳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታኒ ካሰ ህንተዉ እምዳ ቢታፈ ህንተና ቆላና፤ ታ ሱንስ ዱማይዳ ሀ ኬካ አጋጋና። ታ ሀ ኬ ካዎተ ኡባ ግዶን ሚቻስነ ቀልቅሰስ ኦና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
taani kase hintew immida biittafe hintena dhoqollana; ta sunthaas dummayida ha keethaaka aggaagana. Ta ha keethaa kawotetha ubbaa giddon miichasinne qelqisethas oothana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በዚያን ጊዜ እስራኤልን ከሰጠኋቸው ምድሬ እነቅላቸዋለሁ፤ ለስሜ የቀደስሁትን ይህን ቤተ መቅደስ እተወዋለሁ፤ በሕዝቦችም ሁሉ ዘንድ መተረቻና መዘባበቻ አደርገዋለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እኔ ከሰጠኋችሁ ከምድሬ ተነቅላችሁ እንድትባረሩ አደርጋለሁ፤ እኔ ለስሜ የቀደስኩትን ይህን ቤተ መቅደስ እተወዋለሁ፤ በሁሉ ስፍራ የሚኖሩ ሕዝቦችም በንቀት መሳለቂያና መዘባበቻ ያደርጉታል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሽዑ ኻብዛ ነቦታትኩም ዝሃብኩዎም ምድሪ ኽነቕለኩም እየ፤ ነዛ ንስመይ ዝቐደስክዋ ቤት ከዓ፥ ካብ ቅድመይ ክድርብያ እየ፤ ኣብ መንጎ ዅሎም ኣህዛብ ድማ መመሰልን መሳለቕን ክገብራ እየ።
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ ኻብዛ ዝሀብክዎም ምድረይ ክምንቊሶም እየ፡ ነዛ ንስመይ ዝቐደስክዋ ቤት ከኣ ካብ ቅድሚ ገጸይ ክድርብያ እየ፡ ኣብ መንጎ ዂሎም ህዝብታት ድማ መመሰልን መድረፍን ክገብራ እየ።