2 Chronicles 9:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኵሎም ነገስታት ምድሪ ድማ ነታ ኣምላኽ ኣብ ልቡ ዝሃቦ ጥበቡ ክሰምዑ ኣብ ቅድሚ ሰሎሞን ደለዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የምድርም ነገሥታት ሁሉ እግዚአብሔር በልቡ ያኖረውን ጥበቡን ይሰሙ ዘንድ የሰሎሞንን ፊት ሊያዩ ይመኙ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የምድርም ነገሥታት ሁሉ እግዚአብሔር በልቡ ያኖረውን ጥበቡን ይሰሙ ዘንድ የሰሎሞንን ፊት ሊያዩ ይመኙ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የምድርም ነገሥታት ሁሉ ጌታ በልቡ ያኖረውን ጥበብ ለመስማት የሰሎሞንን ፊት ሊያዩ ይመኙ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሳኣን ደእያ ካተቱ ኡባይ አ ስን አናዉነ ጾሳይ አ ዎዛናን ዎዳ አዳ ኤራ ስሳናዉ ኮይኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Sa'aan de'iyaa kaatetuu ubbay Aa sintsa aad'd'anawunne S'oossay Aa wozanaan wotseedda aad'd'eeda era sisanaw koyino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Sa7an de7iza kawoti ubbay iza sinth aadhdhanaassinne Xoossi iza wozinan woththida aadho erateththaa siyanaas koyeettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሳኣን ዴኢዛ ካዎቲ ኡባይ ኢዛ ሲን ኣናሲኔ ጾሲ ኢዛ ዎዚናን ዎዳ ኣ ኤራቴ ሲያናስ ኮዬቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሳአን ደእያ ካዎት ኡባይ ፆሳይ እያ ዎዛናን ዎዳ ጭንጫተ ስአናዉ ኮዮሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Sa7an de7iya kawoti ubbay Xoossay iya wozanan wothida cincatethaa si7anaw koyoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የምድር ነገሥታት ሁሉ እግዚአብሔር በልቡ ያኖረውን ጥበብ ለመስማት ከሰሎሞን ጋር መገናኘት ይፈልጉ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በመላው ዓለም የሚገኙ ነገሥታት ሁሉ እግዚአብሔር የሰጠውን ጥበብ የሞላበትን ንግግር ይሰሙ ዘንድ ከሰሎሞን ጋር መገናኘት ይፈልጉ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኵሎም ነገስታት ምድሪ ድማ ነቲ እግዚኣብሄር ኣብ ልቡ ዘሕደረሉ ጥበብ ምእንቲ ኽሰምዑ፥ ገፅ ሰሎሞንውን ክሪኡ ይምነዩ ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011
ኲሎም ነገስታት ምድሪ ድማ ነቲ ኣምላኽ ኣብ ልቡ ዝሀቦ ጥበብ ምእንቲ ኺሰምዕዎ፡ ኣብ ቅድሚ ሰሎሞን ኪመጹ ይደልዮ ነበሩ።