2 Chronicles 9:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንጉስ ድማ ኣብ የሩሳሌም ንብሩር ከም ኣእማን ገበሮ፣ ኣእዋም ቄድሮስ ድማ ከም ኣእዋም ቄድሮስ ኣብ ቆላታት ብብዝሒ ገበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ንጉሡም ወርቁንና ብሩን በኢየሩሳሌም እንደ ድንጋይ፥ የዝግባውንም እንጨት በቆላ እንደሚበቅል ሾላ ብዛት አደረገው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ንጉሡም ብሩን በኢየሩሳሌም እንደ ድንጋይ እንዲበዛ አደረገው፤ የዝግባውንም እንጨት ብዛት በቈላ እንደሚበቅል ሾላ አደረገው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ንጉሡም ብሩን በኢየሩሳሌም እንደ ድንጋይ እንዲበዛ አደረገው፤ የዝግባውንም እንጨት ብዛት በቈላ እንደሚበቅል ሾላ አደረገው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ካቲ የሩሳላመን ብራይ ሹቻዳን ኬለታናዳን፥ ዝጋይካ ጋን ድጭያ ኤዳን ጮራታናዳን ኦዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Kaatii Yerusaalamen biray shuchchaadan keeletanaadan, zigaykka gad'an dic'c'iyaa etsaadan c'orattanaadan ootseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Kawoy Yerusalaamen biray shuchchaththo korettana mala, zigaykka shaara menththon dicciza eththaththo corattana mala ooththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ካዎይ ዬሩሳላሜን ቢራይ ሹቻ ኮሬታና ማላ፥ ዚጋይካ ሻራ ሜንን ዲጪዛ ኤ ጮራታና ማላ ኦዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካዎይ የሩሳላመን ብር ሹቻዳ ኬለታናዳ ዝጋ ም ይሁዳ ዙማታ ፃጶን ድጭያ ቦባዳ ዳራና መላ ኦስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kawoy Yerusalaamen biri shuchada keeletanaada ziga mithi Yihuda zumata xaphon dicciya boobbada darana mela oothis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ንጉሡ በኢየሩሳሌም ብሩን እንደ ማንኛውም ድንጋይ፣ የዝግባውንም ዕንጨት ብዛት በየኰረብታው ግርጌ እንደሚበቅል ሾላ አደረገው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በሰሎሞን ዘመነ መንግሥት በኢየሩሳሌም ብር እንደ ድንጋይ፥ የሊባኖስ ዛፍ እንጨት ብዛት በይሁዳ ኰረብቶች ግርጌ በየትኛውም ስፍራ እንደሚበቅል ሾላ ይቈጠር ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ንጉስ ከዓ ንብሩር ኣብ ኢየሩሳሌም ከም እምኒ ከም ዝበዝሕ ገበሮ፥ ብዝሒ ዝግባውን ኣብ ቈላ ኸም ዝበቊል ሳግላ ገበሮ።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ንጉስ ከኣ ንብሩር ኣብ የሩሳሌም ከም እምኒ ገበሮ፡ ንቄድሮስውን ኣብ ቈላ ኸም ዘሎ ሳጋል ዝምብዛሑ ገበሮ።