2 Kings 1:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ከም ብሓድሽ ድማ ምስ ሓምሳኡ ሓለቓ ሳልሳይ ሓምሳ ሰደደ። እቲ ሳልሳይ ሓለቓ ሓምሳ ድማ ደይቡ መጺኡ ኣብ ቅድሚ ኤልያስ ተንበርኪኹ ለመኖ እሞ ከምዚ በሎ፦ ኦ ናይ ኣምላኽ ሰብ፡ ንህይወተይን ህይወት እዞም ሓምሳ ባሮትካን ምሕረት! ኣብ ኣዒንትኻ ክቡር ኩን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ንጉሡም ደግሞ ሦስተኛ የአምሳ አለቃ ከአምሳ ሰዎች ጋር ላከ፤ ሦስተኛውም የአምሳ አለቃ ወጥቶ በኤልያስ ፊት በጕልበቱ ተንበረከከና ለመነው እንዲህም አለው፥ “የእግዚአብሔር ሰው ሆይ! ሰውነቴና የእነዚህ የአምሳው ባሪያዎችህ ሰውነት በፊትህ የከበረች ትሁን።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ደግሞም ሦስተኛ የአምሳ አለቃ ከአምሳ ሰዎች ጋር ሰደደ፤ ሦስተኛውም የአምሳ አለቃ ወጥቶ በኤልያስ ፊት በጕልበቱ ተንበረከከና። የእግዚአብሔር ሰው ሆይ፥ ነፍሴና የእነዚህ የአምሳው ባሪያዎችህ ነፍስ በፊትህ የከበረች ትሁን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ንጉሡም ለሦስተኛ ጊዜ ከኀምሳ ሰዎች ጋር ሌላ መኰንን ላከ፤ ይህኛው መኰንን ግን ወደ ኰረብታው በመውጣት በኤልያስ ፊት በጉልበቱ ተንበርክኮ እንዲህ ሲል ለመነ፤ “የእግዚአብሔር ሰው ሆይ! ለእኔና ከእኔ ጋር ላሉት ሰዎች ምሕረት አድርግልን! ሕይወታችንንም ከሞት አድን!
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቃይካ ካቲ እሻታሙ ኦላንቻቱዋና ሀራ ሄዘን እሻታሙዋ ካፑዋ ኪቴዳ። እሻታሙዋ ካፑ ፑደ ከሲደ፥ ኤላሳ ስንን ጉልባቲደ፥ “ጾሳ አሳዉ፥ ሀያና፥ ታናነ ታናና ደእያ ሀ እሻታሙ አሳቱዋ ማራ! ኑ ሸምፑዋካ ሀይቁዋፐ አሻ!
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'aykka kaatii ishatamu olanchchatuwaanna hara heezzentso ishatamuwaa kaappuwaa kiitteedda. Ishatamuwaa kaappuu pude kesiide, Eelaasa sintsan gulbbatiide, «S'oossaa asaw, hayyanaa, taananne taananna de'iyaa ha ishatamu asatuwaa maara! Nu shemppuwaakka hayk'k'uwaappe ashsha!
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gishshas kawozi heedzdzanththo hamsa halaqazanne izara 50 as yeddides; ha heedzdzanththo hamsa halaqazi biidi Eelaasa sinththan gulbatidi, «Abeet Xoossa asoo! Ta shemppoynne hayta ne aylle ichchash tammata shemppoy ne sinththan bonchchetto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ጊሻስ ካዎዚ ሄን ሃምሳ ሃላቃዛኔ ኢዛራ 50 ኣስ ዬዲዴስ፤ ሃ ሄን ሃምሳ ሃላቃዚ ቢዲ ኤላሳ ሲንን ጉልባቲዲ፥ «ኣቤት ጾሳ ኣሶ! ታ ሼምፖይኔ ሃይታ ኔ ኣይሌ ኢቻሽ ታማታ ሼምፖይ ኔ ሲንን ቦንቼቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካዎይ ሄን ሀራ ቶራ ሞጮና እሻታሙ ዎታዳረታራ ኤልያሳኮ ኪትስ። ቶራ ሞጮናይ ኤልያሳኮ ብድ፥ እያ ስንን ጉልባትድ፥ “ፆሳ አሶ፥ ሀያና ታውነ ታራ ደእያ አሳስ ቃታ፤ ኑ ሸምፑዋ ሀይቆፐ አሻ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kawoy heedzantho hara tora mocona ishatamu wotaadaretara Eeliyaasako kiittis. tora moconay Eeliyaasako bidi, iya sinthan gulbatidi, “Xoossa aso, hayyana tawunne taara de7iya asaas qadheta; nu shempuwa hayqope ashsha.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለዚህም ንጉሡ ሦስተኛውን የአምሳ አለቃ ከአምሳ ሰዎቹ ጋር ላከ። ይህም ሦስተኛው የአምሳ አለቃ ወጥቶ፣ በኤልያስ ፊት በጕልበቱ ተንበርክኮ እንዲህ ሲል ለመነ፤ “አንተ የእግዚአብሔር ሰው፤ እባክህ የእኔና የእነዚህ የአምሳዎቹ አገልጋዮችህ ነፍስ በፊትህ የከበረች ትሁን።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ንጉሡም ለሦስተኛ ጊዜ ከኀምሳ ሰዎች ጋር ሌላ መኰንን ላከ፤ ይህኛው መኰንን ግን ወደ ኰረብታው በመውጣት በኤልያስ ፊት በጒልበቱ ተንበርክኮ እንዲህ ሲል ለመነ፤ “የእግዚአብሔር ሰው ሆይ! ለእኔና ከእኔ ጋር ላሉት ሰዎች ምሕረት አድርግልን! ሕይወታችንንም ከሞት አድን!
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ንጉስ ድማ መሊሱ ሳልሳይ ሓለቓ ሓምሳ ምስ ሓምሳኡ ሰደደ። እቲ ሳልሳይ ሓለቓ ሓምሳ ኸዓ ናብ ኤልያስ ከደ፤ መፂኡ ድማ ኣብ ቅድሚ ኤልያስ ተምበርኪኹ “ኣታ ናይ እግዚኣብሄር ሰብ፥ ነፍሰይን ነፍሲ እዞም ሓምሳ ኣገልገልትኻን ኣብ ቅድሜኻ ዝኸበረት ትኹን።
Amharic Tigrinya 2011
መሊሱ ድማ ሳልሳይ ሓለቓ ሓምሳ ምስ ሓምሳኡ ሰደደ። እቲ ሳልሳይ ሓለቓ ሓምሳ ኸኣ ደየበ፡ መጺኡ ድማ ኣብ ቅድሚ ኤልያስ ብብርኩ ተንበርኪኹ ኸምዚ ኢሉ ለመኖ፡ ኣታ ናይ ኣምላኽ ሰብ፡ በጃኻ፡ ነፍሰይን ነፍሳት እዞም ሓምሳ ገላውኻን ኣብ ቅድሜኻ ኽቡራት ይኹና።