2 Kings 1:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ መልኣኽ እግዚኣብሄር ንኤልያስ፡ ምስኡ ውረድ፡ በሎ። ኣይትፍራህዎ። ተንሲኡ ድማ ምስኡ ናብ ንጉስ ወረደ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የእግዚአብሔርም መልአክ ኤልያስን፥ “ከእርሱ ጋር ውረድ፤ ከፊታቸውም የተነሣ አትፍራ” ብሎ ነገረው። ኤልያስም ተነሥቶ ከእርሱ ጋር ወደ ንጉሡ ወረደ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የእግዚአብሔርም መልአክ ኤልያስን። ከእርሱ ጋር ውረድ፥ አትፍራውም አለው። ተነሥቶም ከእርሱ ጋር ወደ ንጉሡ ወረደ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በዚህም ጊዜ የእግዚአብሔር መልአክ ኤልያስን “ከእርሱ ጋር አብረህ ውረድ፤ ከቶም አትፍራ” አለው። ስለዚህም ኤልያስ ከመኰንኑ ጋር ወደ ንጉሡ ወረደ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳ ኪታንቻይ ኤላሳዉ፥ “ያዮፓ! አናና ዱገ ዎ” ያጌዳ። ኤላስ ደንዲደ፥ አናና ዱገ ዎዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Godaa kiitanchchay Eelaasaw, «Yayyoppa! Aanana duge wod'd'a» yaageedda. Eelaasi denddiide, aananna duge wod'd'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAA kiitanchchazi Eelaasa, «Neni izara duge wodhdha; izaskka babbofa!» gides. Hessa gishshas Eelaasi izara issife kawozaakko duge wodhdhides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳ ኪታንቻዚ ኤላሳ፥ «ኔኒ ኢዛራ ዱጌ ዎ፤ ኢዛስካ ባቦፋ!» ጊዴስ። ሄሳ ጊሻስ ኤላሲ ኢዛራ ኢሲፌ ካዎዛኮ ዱጌ ዎዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳ ኪታንቾይ ኤልያሳኮ፥ “ያዮፋ! እያራ ዱገ ዎ” ያግስ። ኤልያስ ደንድድ፥ እያራ ካዋኮ ዱገ ብስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Godaa kiitanchoy Eeliyaasako, “Yayyofa! Iyara duge wodha” yaagis. Eeliyaasi dendidi, iyara kawako duge bis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የእግዚአብሔርም መልአክ ኤልያስን፣ “አብረኸው ውረድ፤ ደግሞም አትፍራው” አለው። ስለዚህ ኤልያስ ተነሣ፤ አብሮትም ወደ ንጉሡ ወረደ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በዚህም ጊዜ የእግዚአብሔር መልአክ ኤልያስን “ከእርሱ ጋር አብረህ ውረድ፤ ከቶም አትፍራ” አለው። ስለዚህም ኤልያስ ከመኰንኑ ጋር ወደ ንጉሡ ወረደ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ መልኣኽ እግዚኣብሄር ድማ ንኤልያስ “ምስኡ ውረድ፤ ኣይትፍርሓዮውን” ኢሉ ተዛረቦ። ኤልያስ ከዓ ተሲኡ ምስኡ ናብቲ ንጉስ ወረደ።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ መልኣኽ እግዚኣብሄር ድማ ንኤልያስ፡ ምስኡ ውረድ፡ ኣብ ቅድሚኡ ኣይትፍራህ፡ ኢሉ ተዛረቦ። ተንሲኡ ኸኣ ምስኡ ናብቲ ንጉስ ወረደ።