2 Kings 1:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንሱ ድማ ከምዚ በሎ፦ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል፦ ንበዓል-ዘቡብ ኣምላኽ ዔክሮን ክትማኸር ልኡኻት ስለ ዝለኣኽካ፡ ኣብ እስራኤል ቃሉ ዚመክር ኣምላኽ ስለ ዘየለዶ ኣይኰነን፧ ስለዚ ካብታ ዝደየብካላ ዓራት ኣይትውረድ ትኸውን፡ ግናኸ ብርግጽ ክትመውት ኢኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ኤልያስም፥ “እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ የአቃሮንን አምላክ ብዔልዜቡልን ትጠይቅ ዘንድ መልእክተኞችን ለምን ላክህ? በእስራኤል ዘንድ አምላክ ስለሌለ ነውን? እንደዚህ አይደለም፤ ትሞታለህ እንጂ ከወጣህበት አልጋ አትወርድም” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ኤልያስም። እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። የአቃሮንን አምላክ ብዔልዜቡልን ትጠይቅ ዘንድ መልእክተኞችን ልከሃልና ትሞታለህ እንጂ ከወጣህበት አልጋ አትወርድም አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“እግዚአብሔር የሚለው ይህ ነው፤ ‘በእስራኤል አምላክ እንደሌለ በመቁጠር፥ የዔክሮንን አምላክ ብዔልዜቡልን እንዲጠይቁልህ መልእክተኞች በመላክህ ምክንያት ትሞታለህ እንጂ አትድንም!’” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እ ካትያዉ፥ “መና ጎዳይ ኔና ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ነዉ ኦቻናዉ እስራኤልያን ጾስ ይኔ፥ ኔን ኤቅሮና ጾሳ ብኤል-ዘቡላ ኦቻናዉ አሳ ኪቴዳዌ? ኔን ሀዋ ኦዳ ድራዉ፥ ሀይቃና! ነ ግሴዳ ግሱዋፐካ ደንዳካ’ ያጌ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
I kaatiyaw, «Med'inaa Goday neena hawaadan yaagee; ‹New oochchanaw Israa'eeliyaan S'oossi d'ayinee, neeni Ek'iroona s'oossaa Bi'eeli-Zebuula oochchanaw asaa kiitteeddawe? Neeni hawaa ootseedda diraw, hayk'k'ana! Ne giseedda gisuwaappekka denddakka› yaagee» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Izi kawozas, «GODAY, ‹Neni Aqaroone eeqa xoossa Ba7aali-Zeebula ne gishshas oychchanaas asata kiita yeddiday Isra7eelen Xoossi baynda gishshassee? Neni hessa ooththida gishshas ha7i ne ichchida hiixaappe mulekka dendaka; tumu ne hayqqana› gides» giidi yootides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዚ ካዎዛስ፥ «ጎዳይ፥ ‹ኔኒ ኣቃሮኔ ኤቃ ጾሳ ባኣሊ-ዜቡላ ኔ ጊሻስ ኦይቻናስ ኣሳታ ኪታ ዬዲዳይ ኢስራኤሌን ጾሲ ባይንዳ ጊሻሴ? ኔኒ ሄሳ ኦዳ ጊሻስ ሃኢ ኔ ኢቺዳ ሂጻፔ ሙሌካ ዴንዳካ፤ ቱሙ ኔ ሃይቃና› ጊዴስ» ጊዲ ዮቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፤ ‘እስራኤለን ፆሲ ይነ፥ ኔኒ ኤቅሮና ፆሳ ብኤል-ዘቡላ ኦይቻናዉ አሰ ኪትዳይ? ኔኒ ሀይሳ ኦዳ ግሾ፥ ሀይቃና! ነ ዝንእዳ ሂፃፐ ደንዳካ’ ” ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Goday haysada yaagees; ‘Isra7eelen Xoossi dhayine, neeni Eqroona xoossaa Bi7eel-Zebuula oychanaw ase kiittiday? Neeni haysa oothida gisho, hayqana! Ne zin7ida hiixape dendaka’ ” yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ንጉሡንም፣ “ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ‘ለመሆኑ የአቃሮንን አምላክ ብዔልዜቡልን ስለ ራስህ ለመጠየቅ መልእክተኞች የላክኸው በእስራኤል አምላክ ስለሌለ ነውን? ይህን በማድረግህም ከተኛህበት ዐልጋ ፈጽሞ አትነሣም፤ በርግጥ ትሞታለህ’ ” ብሎ ነገረው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“እግዚአብሔር የሚለው ይህ ነው፤ ‘በእስራኤል አምላክ እንደሌለ በመቊጠር፥ የዔክሮንን አምላክ ብዔልዜቡልን እንዲጠይቁልህ መልእክተኞች በመላክህ ምክንያት ትሞታለህ እንጂ አትድንም!’ ” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ነቲ ንጉስ ድማ “እቲ ንብዔልዜቡል ኣምላኽ ኣስቀሎና ክትጥይቕ ልኡኻት ዝሰደድካስ፥ ኣብ እስራኤልዶ ኣምላኽ የለን እዩ? ስለዙይ ብርግፅ ክትመውት ኢኻ እምበር፥ ካብዝ ደቂስካሉ ዘለኻ ዓራት ኣይትወርድን ኢኻ፤ ይብል ኣሎ እግዚኣብሄር” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ንእኡ ድማ ተዛረቦ፡ እቲ ንበዓል ዜቡብ ኣምላኽ ዔቅሮን ክትሐትት ልኡኻት ዝሰደድካስ፡ ኣብ እስራኤልዶ ነገሩ እትሐቶ ኣምላኽ የልቦን እዩ ስለዚ ርግጽ ትመውት እምበር፡ ካብዚ ደዪብካዮ ዘሎኻ ዓራት ኣይትወርድን ኢኻ፡ ይብል ኣሎ እግዚኣብሄር።