2 Kings 1:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ከምቲ ኤልያስ እተዛረቦ ቓል እግዚኣብሄር ድማ ሞተ። ዮራም ድማ ኣብ ካልኣይ ዓመት ዮራም ወዲ ዮሳፋጥ ንጉስ ይሁዳ ኣብ ክንድኡ ነገሰ። ወዲ ኣይነበሮን እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ኤልያስም እንደ ተናገረው እንደ እግዚአብሔር ቃል ሞተ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ኤልያስም እንደ ተናገረው እንደ እግዚአብሔር ቃል ሞተ። ልጅም አልነበረውምና በይሁዳ ንጉሥ በኢዮሣፍጥ ልጅ በኢዮራም በሁለተኛው ዓመት ወንድሙ ኢዮራም በእርሱ ፋንታ ነገሠ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እግዚአብሔር በኤልያስ አማካይነት በተናገረውም ቃል መሠረት አካዝያስ ሞተ፤ አካዝያስ ወንዶች ልጆች ስላልነበሩት በእርሱ እግር ተተክቶ ወንድሙ ኢዮራም ነገሠ፤ ይህም የሆነው የኢዮሣፍጥ ልጅ ኢዮራም በይሁዳ በነገሠ በሁለተኛው ዓመት ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኤላስ ሃሳዬዳ መና ጎዳ ቃላዳንካ አካዝያስ ሀይቄዳ፤ አካዝያሳዉ አቱማ ናእ ባይና ድራዉ፥ አ እሻይ ዮራመ አ ኮታን ካተቴዳ፤ ሄዌ ሀኔዳዌ ዮሳፌጻ ናአይ ዮራመ ይሁዳን ካዉቴዳ ላኤን ላይና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Eelaasi haasayeedda Med'ina Goda k'aalaadankka Akaaziyaasi hayk'k'eedda; Akaaziyaasaw attuma na'i baynna diraw, Aa ishay Yoraame Aa kotan kaateteedda; hewe haneeddawe Yoosaafees'a na'ay Yoraame Yihudaan kawuteedda laa'entso laytsaana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gishshas Eelaasi izas yootida GODAA qaala mala Akaziyaasi hayqqides. Akaziyaasas attuma nay baynda gishshas Iyoosaafixe naa Iraamey Yuhuda dere bolla kawotida nam7anththo layththan iza isha Iyoraamey izasohon kawotides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ጊሻስ ኤላሲ ኢዛስ ዮቲዳ ጎዳ ቃላ ማላ ኣካዚያሲ ሃይቂዴስ። ኣካዚያሳስ ኣቱማ ናይ ባይንዳ ጊሻስ ኢዮሳፊጼ ና ኢራሜይ ዩሁዳ ዴሬ ቦላ ካዎቲዳ ናምኣን ላይን ኢዛ ኢሻ ኢዮራሜይ ኢዛሶሆን ካዎቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤልያስ ኦድዳ ፆሳ ቃላዳ አካዝያስ ሀይቅስ፤ አካዝያሳስ አደ ናእ ባይና ግሾ፥ እያ እሻይ እዮራም እያ በሳን ካዎትስ። ሄስ ሀንዳይ እዮሳፈፃ ናአይ እዮራም ይሁዳን ካዎትዳ ናምአን ላይና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Eeliyaasi odida Xoossaa qaalada Akaziyaasi hayqis; Akaziyaasas adde na7i bayna gisho, iya ishay Iyoraami iya bessan kawotis. Hessi haniday Iyosaafexa na7ay Iyoraami Yihudan kawotida nam7antho laythana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለዚህ አካዝያስ ኤልያስ እንደ ተናገረው እንደ እግዚአብሔር ቃል ሞተ። አካዝያስ ወንድ ልጅ ስላልነበረው፣ የኢዮሣፍጥ ልጅ ኢዮራም በይሁዳ በነገሠ በሁለተኛው ዓመት ወንድሙ ኢዮራም በእግሩ ተተክቶ ነገሠ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር በኤልያስ አማካይነት በተናገረውም ቃል መሠረት አካዝያስ ሞተ፤ አካዝያስ ወንዶች ልጆች ስላልነበሩት በእርሱ እግር ተተክቶ ወንድሙ ኢዮራም ነገሠ፤ ይህም የሆነው የኢዮሣፍጥ ልጅ ኢዮራም በይሁዳ በነገሠ በሁለተኛው ዓመት ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ከምቲ እግዚኣብሄር ብኤልያስ ገይሩ ዝተዛረቦ ቓል ድማ እቲ ንጉስ ሞተ። ወዲ ስለ ዘይነበሮ ኸዓ ኽንድኡ ሓዉ ኢዮራም ነገሰ። እዙይ ከዓ ኢዮራም ወዲ ኢዮሳፍጥ ኣብ ይሁዳ ምስ ነገሰ ኣብ ካልኣይ ዓመቱ ኾነ።
Amharic Tigrinya 2011
ከምቲ ኤልያስ እተዛረቦ ቓል እግዚኣብሄር ድማ ሞተ። ወዲ ኣይነበሮን እሞ፡ ኣብ ክንዳኡ ዮራም ነገሰ። እዚ ኸኣ ኣብ ካልኣይቲ ዓመቱ ንዮራም ወዲ ዮሳፋጥ ንጉስ ይሁዳ ዀነ።