2 Kings 1:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣሓስያ ድማ ኣብታ ኣብ ሰማርያ ዝነበረት ላዕለዎት ኽፍሉ ብመጋረጃ ወደቐት እሞ ሓመመት። ልኡኻት ሰዲዱ ድማ ከምዚ በሎም፦ ኪዱ ንበዓል-ዘቡብ ንኣምላኽ ኤክሮን ካብዚ ሕማም እዚ ክሓዊ ድየ ሕተትዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አካዝያስም በሰማርያ በሰገነቱ ላይ ሳለ በዐይነ ርግቡ ወድቆ ታመመ፤ እርሱም፥ “ሂዱ፥ ከዚህ ደዌ እድን እንደ ሆነ የአቃሮንን አምላክ ብዔልዜቡልን ጠይቁ” ብሎ መልእክተኞችን ላከ፤ እነርሱም ሊጠይቁለት ሄዱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አካዝያስም በሰማርያ በሰገነቱ ላይ ሳለ ከዓይነ ርግቡ ወድቆ ታመመ፤ እርሱም። ሂዱ ከዚህም ደዌ እድን እንደ ሆነ የአቃሮንን አምላክ ብዔልዜቡልን ጠይቁ ብሎ መልእክተኞችን ላከ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በዚህም ጊዜ የእስራኤል ንጉሥ አካዝያስ በሰማርያ ቤተ መንግሥቱ ሳለ ከሰገነቱ ላይ ወድቆ በብርቱ ስለ ቆሰለ ታሞ ነበር፤ እርሱም “እኔ ከዚህ ሕመም እድን ወይም አልድን እንደሆነ በፍልስጥኤም የዔክሮን ከተማ አምላክ የሆነውን ብዔልዜቡልን ጠይቃችሁልኝ ኑ” ብሎ መልእክተኞቹን ላከ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄ ዎደ ካቲ አካዝያስ ሳማርያ ካታማን ቦላ ፖቅያ ባራንዳፐ ኩንዲደ ደሸቴዳ። ሄዋ ድራዉ አሳቱዋ፥ “ቢተ፤ ታን ሀ ደሸፐ ፓጻነንቶ፥ አጋነንቶ፥ ኤቅሮና ካታማ ጾሳ ብኤል-ዘቡላ አነ ታዉ ኦችተ” ያጊደ ኪቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
He wode Kaatii Akaaziyaasi Samaariyaa kataman bolla pook'iyaa baranddaappe kunddiide deshetteedda. Hewaa diraw asatuwaa, «Biite; taani ha deshetsaappe pas'anentto, agganentto, Ek'iroona katamaa s'oossaa Bi'eeli-Zebuula ane taw oochchite» yaagiide kiitteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
He wode Akaziyaasi Samaariyan diza ba ilpinne pooqe bollafe maskootera duge kundidi sakettides; hessa gishshas izi, «Ane intte biidi ta sakoza gishshas ta paxanaakko Aqaroone eeqa xoossa Ba7aali-Zeebula taas oychchite» giidi as kiittides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄ ዎዴ ኣካዚያሲ ሳማሪያን ዲዛ ባ ኢልፒኔ ፖቄ ቦላፌ ማስኮቴራ ዱጌ ኩንዲዲ ሳኬቲዴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ኢዚ፥ «ኣኔ ኢንቴ ቢዲ ታ ሳኮዛ ጊሻስ ታ ፓጻናኮ ኣቃሮኔ ኤቃ ጾሳ ባኣሊ-ዜቡላ ታስ ኦይቺቴ» ጊዲ ኣስ ኪቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄ ዎደ ካዎይ አካዝያስ ሳማረ ካታማ ቦላ ደእያ ፖቅያ ባራንዳፈ ኩንድድ ደሸትስ። ሄሳ ግሾ አሳታኮ፥ “ብድ፥ ታኒ ሀ ሀርግያፈ ፓፃነኮ ፓፆናኮ ኤቅሮና ፆሳ ብኤል-ዘቡላ አነ ኦይችተ” ያግድ ኪትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
He wode kawoy Akaziyaasi Samaare katama bolla de7iya pooqiya barandaafe kundidi deshetis. Hessa gisho, asatako, “Bidi, taani ha hargiyafe paxaneko paxonnaako Eqroona xoossaa Bi7eel-Zebuula ane oychite” yaagidi kiittis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በዚህ ጊዜ አካዝያስ በሰማርያ ካለው እልፍኝ ሰገነቱ ላይ ሳለ፣ ከዐይነ ርግቡ ሾልኮ ወድቆ ነበርና ታመመ፤ ስለዚህ፣ “ሄዳችሁ ከዚህ ሕመም እድን እንደ ሆነ የአቃሮንን አምላክ ብዔልዜቡልን ጠይቁ” ሲል መልእክተኞች ላከ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በዚህም ጊዜ የእስራኤል ንጉሥ አካዝያስ በሰማርያ ቤተ መንግሥቱ ሳለ ከሰገነቱ ላይ ወድቆ በብርቱ ስለ ቈሰለ ታሞ ነበር፤ እርሱም “እኔ ከዚህ ሕመም እድን ወይም አልድን እንደ ሆነ በፍልስጥኤም የዔክሮን ከተማ አምላክ የሆነውን ብዔልዜቡልን ጠይቃችሁልኝ ኑ” ብሎ መልእክተኞቹን ላከ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣካዝ ከዓ ኻብታ ኣብ ሰማርያ ዘላ ደብሪ ቤቱ ብዓይኒ ርግቢ ፀደፈ እሞ ሓመመ። ሽዑ ልኡኻት ሰዲዱ “ኪዱ እሞ ዝሓዊ እንተ ኾይነ፥ ንብዔልዜቡል ኣምላኽ ኣስቀሎና ጠይቑለይ” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011
ኣሓዝያ ኸኣ ካብቲ ኣብ ሰማርያ ዘላ ደርቢ ቤቱ ብዓይኑ ርግቢ ጸደፈ እሞ ሐመመ። ሽዑ ልኡኻት ሰዲዱ፡ ኪዱ እሞ ካብዚ ሕማመይ ዝሐዊ እንተ ዀይነ፡ ንበዓልዜቡብ ኣምላኽ ዔቅሮን ሕተቱለይ፡ በሎም።