2 Kings 1:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
መልኣኽ እግዚኣብሄር ግና ንኤልያስ ቲሽቤታዊ፡ ተንስእ እሞ፡ ንልኡኻት ንጉስ ሰማርያ ክትቅበሎም ደይብ እሞ፡ በሎም፦ ኣብ እስራኤል ኣምላኽ ስለ ዘየለ ድዩ ንበዓል-ዜቡል ክትማኸር እትኸይድ ኣምላኽ ኤክሮን?
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም መል​አክ ቴስ​ብ​ያ​ዊ​ውን ኤል​ያ​ስን ጠርቶ፥ “ተነሣ፤ የሰ​ማ​ር​ያን ንጉሥ መል​እ​ክ​ተ​ኞች ለመ​ገ​ና​ኘት ሂድና፦ የአ​ቃ​ሮ​ንን አም​ላክ ብዔ​ል​ዜ​ቡ​ልን ትጠ​ይቁ ዘንድ የም​ት​ሄ​ዱት በእ​ስ​ራ​ኤል ዘንድ አም​ላክ ስለ​ሌለ ነውን?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የእግዚአብሔርም መልአክ ቴስብያዊውን ኤልያስን። ተነሣ፥ የሰማርያን ንጉሥ መልእክተኞች ለመገናኘት ውጣና። የአቃሮንን አምላክ ብዔልዜቡልን ትጠይቁ ዘንድ የምትሄዱት በእስራኤል ዘንድ አምላክ ስለሌለ ነውን?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ነገር ግን የእግዚአብሔር መልአክ ቴስቢያዊውን ኤልያስን እንዲህ ሲል አዘዘው፦ “ተነሥተህ የሰማርያ ንጉሥ አካዝያስ የላካቸውን መልእክተኞች ለመገናኘት ውጣ፤ እንዲህም ብለህ ንገራቸው፤ ‘የዔክሮንን አምላክ ብዔልዜቡልን ለመጠየቅ የምትሄዱት፥ በእስራኤል ዘንድ አምላክ የለም ብላችሁ በማሰብ ነውን?’
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን መና ጎዳ ኪታንቻይ ትስቢያ ኤላሳ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ባ፤ ፑደ ባደ፥ ሳማርያ ካቲ ኪቴዳ አሳቱዋና ጋከታ። ኡንቱንታ፥ ‘ህንተ ኤቅሮና ካታማ ጾሳ ብኤል-ዘቡላ ኦቻናዉ ቤዳዌ፥ እስራኤልያን ጾሳይ ይኔየ?’ ያጋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin Med'ina Godaa kiitanchchay Tisbbiyaa Eelaasa hawaadan yaageedda; «Ba; pude baade, Samaariyaa kaatii kiitteedda asatuwaana gaketta. Unttuntta, ‹Hintte Ek'iroona katamaa s'oossaa Bi'eeli-Zebuula oochchanaw beeddawe, Israa'eeliyan S'oossay d'ayineeyye?› yaaga.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAA kiitanchchay Tesibe dere as nabe Eelaasas, «Neni dendada Samaariya kawoy kiittida asatara gayttanaas keza baada he asatas, ‹Intte Aqaroone eeqa xoossaa Ba7aali-Zeebula oychchanaas bizay Isra7eelen Xoossi baynda gishshassee?› gaada istta oychcha.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳ ኪታንቻይ ቴሲቤ ዴሬ ኣስ ናቤ ኤላሳስ፥ «ኔኒ ዴንዳዳ ሳማሪያ ካዎይ ኪቲዳ ኣሳታራ ጋይታናስ ኬዛ ባዳ ሄ ኣሳታስ፥ ‹ኢንቴ ኣቃሮኔ ኤቃ ጾሳ ባኣሊ-ዜቡላ ኦይቻናስ ቢዛይ ኢስራኤሌን ጾሲ ባይንዳ ጊሻሴ?› ጋዳ ኢስታ ኦይቻ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን ጎዳ ኪታንቾይ ተስባ አድያ ኤልያሳ ሀይሳዳ ያግስ፤ “ፑደ ባዳ፥ ሳማረ ካዎይ ኪትዳ አሳታራ ጋሄታዳ፥ ‘ህንተ ኤቅሮና ፆሳ ብኤል-ዘቡላ ኦይቻናዉ ብዳይ፥ እስራኤለን ፆሲ ይነዬ?’
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin Godaa kiitanchoy Tesiba addiya Eeliyaasa haysada yaagis; “Pude bada, Samaare kawoy kiitida asatara gahetada, ‘Hinte Eqroona xoossaa Bi7eel-Zebuula oychanaw biday, Isra7eelen Xoossi dhayineyee?’
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የእግዚአብሔር መልአክ ግን ቴስብያዊውን ኤልያስን እንዲህ አለው፤ “ተነሥተህ የሰማርያን ንጉሥ መልእክተኞች ለመገናኘት ውጣና፣ ‘የአቃሮንን አምላክ ብዔልዜቡልን ለመጠየቅ የምትሄዱ በእስራኤል አምላክ ስለሌለ ነውን?’ ብለህ ጠይቃቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ነገር ግን የእግዚአብሔር መልአክ ቴስቢያዊውን ኤልያስን እንዲህ ሲል አዘዘው፦ “ተነሥተህ የሰማርያ ንጉሥ አካዝያስ የላካቸውን መልእክተኞች ለመገናኘት ውጣ፤ እንዲህም ብለህ ንገራቸው፤ ‘የዔክሮንን አምላክ ብዔልዜቡልን ለመጠየቅ የምትሄዱት፥ በእስራኤል ዘንድ አምላክ የለም ብላችሁ በማሰብ ነውን?’
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ግና መልኣኽ እግዚኣብሄር ንኤልያስ ቴስቢያዊ “ተስእ እሞ ነቶም ልኡኻት ንጉስ ሰማርያ ኽትራኸቦም ደይብ፤ ‘እቲ ንብዔልዜቡል ኣምላኽ ኣስቀሎና ክትጥይቑ ትኸዱ ዘለኹምስ፥ ኣብ እስራኤልዶ ኣምላኽ የለን እዩ? ስለዙይ ከዓ ብርግፅ ትመውት እምበር፥ ካብቲ ደይብካዮ ዘለኻ ዓራት ኣይትወርድን ኢኻ ይብል ኣሎ እግዚኣብሄር’ በሎም” ኢሉ ነገሮ። ኤልያስ ከዓ ኸደ።
Amharic Tigrinya 2011
ግናኸ መልኣኽ እግዚኣብሄር ንኤልያስ ቲስቢታዊ፡ ተንስእ፡ ነቶም ልኡኻት ንጉስ ሰማርያ ኽትቃባበሎም ደይብ እሞ፡ እቲ ንበዓልዜቡብ ኣምላኽ ዔቅሮን ክትሐቱ ዝኸድኩምሲ፡ ኣብ እስራኤልዶ ኣምላኽ የልቦን እዩ ስለዚ ኸኣ ርግጽ ትመውት እምበር፡ ካብቲ ደዪብካዮ ዘሎኻ ዓራት ኣይትወርድን ኢኻ፡ ይብል ኣሎ እግዚኣብሄር በሎም፡ ኢሉ ተዛረቦ። ኤልያስ ከኣ ኸደ።