2 Kings 1:4 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ስለዚ፡ ሕጂ፡ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል፦ ካብታ ዝደየብካላ ዓራት ኣይትውረድ፡ ብርግጽ ግና ክትመውት ኢኻ። ኤልያስ ድማ ከደ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ነገሩ እንዲህ አይደለም፤ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ትሞታለህ እንጂ ከወጣህበት አልጋ አትወርድም በላቸው” አለው። ኤልያስም ሄደ፤ እንዲሁም ነገራቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ስለዚህም እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ትሞታለህ እንጂ ከወጣህበት አልጋ አትወርድም በላቸው አለው። ኤልያስም ሄደ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ስለዚህም እግዚአብሔር፥ ‘እነሆ አንተ ትሞታለህ እንጂ አትፈወስም! ከተኛህበት አልጋም አትነሣም! ብሎሃል’ በሉት።” ስለዚህ ኤልያስ እግዚአብሔር እንዳዘዘው አደረገ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋ ድራዉ፥ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ካትያዉ፥ ኔን ሀይቃናፐ አትና፥ ሀ ግሴዳ ግሱዋፐ ደንዳካ’ ያጌ” ያጌዳ። ኤላስ ቢደ፥ ኡንቱንቶ ኦዴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaa diraw, Med'ina Goday hawaadan yaagee; ‹Kaatiyaw, neeni hayk'k'anaappe attina, ha giseedda gisuwaappe denddakka› yaagee» yaageedda. Eelaasi biide, unttunttoo odeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gishshas GODAY, ‹Ne ichchida hiixaappe dendaka; tumappe ne hayqqana› gees» gides; hessafe guye Eelaasi bides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ጊሻስ ጎዳይ፥ ‹ኔ ኢቺዳ ሂጻፔ ዴንዳካ፤ ቱማፔ ኔ ሃይቃና› ጌስ» ጊዴስ፤ ሄሳፌ ጉዬ ኤላሲ ቢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፤ ‘ካዋዉ፥ ኔኒ ሀይቃናፐ አትሽን፥ ሀ ዝንእዳ ሂፃፐ ደንዳካ’ ያጌስ” ያጋ። ሄሳ ግሾ፥ ኤልያስ ብድ ኤንታዉ ኦድስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday haysada yaagees; ‘Kawaw, neeni hayqanaape attishin, ha zin7ida hiixape dendaka’ yaagees” yaaga. Hessa gisho, Eeliyaasi bidi entaw odis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለዚህ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ‘ከተኛህበት ዐልጋ አትነሣም፤ በርግጥ ትሞታለህ።’ ” ከዚያም ኤልያስ ሄደ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህም እግዚአብሔር፥ ‘እነሆ አንተ ትሞታለህ እንጂ አትፈወስም! ከተኛህበት አልጋም አትነሣም! ብሎሃል’ በሉት።” ስለዚህ ኤልያስ እግዚአብሔር እንዳዘዘው አደረገ፤
Amharic Tigrinya 2011
ግናኸ መልኣኽ እግዚኣብሄር ንኤልያስ ቲስቢታዊ፡ ተንስእ፡ ነቶም ልኡኻት ንጉስ ሰማርያ ኽትቃባበሎም ደይብ እሞ፡ እቲ ንበዓልዜቡብ ኣምላኽ ዔቅሮን ክትሐቱ ዝኸድኩምሲ፡ ኣብ እስራኤልዶ ኣምላኽ የልቦን እዩ ስለዚ ኸኣ ርግጽ ትመውት እምበር፡ ካብቲ ደዪብካዮ ዘሎኻ ዓራት ኣይትወርድን ኢኻ፡ ይብል ኣሎ እግዚኣብሄር በሎም፡ ኢሉ ተዛረቦ። ኤልያስ ከኣ ኸደ።