2 Kings 1:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቶም ልኡኻት ናብኡ ምስ ተመልሱ ድማ፡ ንሱ ድማ፡ ስለምንታይ ንድሕሪት ትምለሱ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
መልእክተኞቹም ወደ አካዝያስ ተመለሱ፤ እርሱም፥ “ለምን ተመለሳችሁ?” አላቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
መልእክተኞችም ወደ አካዝያስ ተመለሱ፥ እርሱም። ለምን ተመለሳችሁ? አላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
መልእክተኞቹም ወደ ንጉሡ ተመልሰው ሄዱ፤ ንጉሡም “ስለምን ተመልሳችሁ መጣችሁ?” ሲል ጠየቃቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኪቴዳ አሳቱ ካትያኮ ጉየ ስምና፥ እ ኡንቱንታ፥ “አያዉ ስሜድቴ?” ያጊደ ኦቼዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Kiitteedda asatuu kaatiyaakko guyye simmina, I unttuntta, «Ayaw simmeedditee?» yaagiide oochcheedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Kiitetti bida asati kawozaakko guye simmi yiin izi isttas, «Ays simmi yidetii?» gi oychchides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኪቴቲ ቢዳ ኣሳቲ ካዎዛኮ ጉዬ ሲሚ ዪን ኢዚ ኢስታስ፥ «ኣይስ ሲሚ ዪዴቲ?» ጊ ኦይቺዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኪተትዳ አሳት ካዋኮ ጉየ ስምን፥ “አይስ ስምደቲ?” ያግድ ኤንታ ኦይችስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kiitetida asati kawako guye simmin, “Ayis simmidetii?” yaagidi enta oychis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
መልእክተኞቹ ወደ ንጉሡ ሲመለሱ እርሱም፣ “ለምን ተመልሳችሁ መጣችሁ?” ሲል ጠየቃቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
መልእክተኞቹም ወደ ንጉሡ ተመልሰው ሄዱ፤ ንጉሡም “ስለምን ተመልሳችሁ መጣችሁ?” ሲል ጠየቃቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ልኡኻት ድማ ናብ ኣካዝ ተመለሱ። ንሱ ኸዓ “ንምንታይ ደኣ ተመሊስኩም?” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ልኡኻት ድማ ናብኡ ተመልሱ። ንሱ ኸኣ፡ እንታይ ኴንኩም ኢኹም እተመለስኩም በሎም።