2 Kings 1:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንሳቶም ድማ፡ ሓደ ሰብኣይ ኪቕበለና ደይቡ፡ ኪድ ናብቲ ዝለኣኸካ ንጉስ ተመለስ እሞ፡ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኣምላኽ ስለ ዘየለዶ ኣይኮነን ኣብ እስራኤል፡ ንበዓል-ዜቡል ኣምላኽ ቄክሮን ክትማኸር ትልእኽ፧ ስለዚ ካብታ ዝደየብካላ ዓራት ኣይትውረድ ትኸውን፡ ግናኸ ብርግጽ ክትመውት ኢኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እነ​ር​ሱም፥ “አንድ ሰው ሊገ​ና​ኘን መጣና፦ ሂዱ፤ ወደ ላካ​ችሁ ንጉሥ ተመ​ል​ሳ​ችሁ፦ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ የአ​ቃ​ሮ​ንን አም​ላክ ብዔ​ል​ዜ​ቡ​ልን ትጠ​ይቅ ዘንድ የላ​ክህ በእ​ስ​ራ​ኤል ዘንድ አም​ላክ ስለ​ሌለ ነውን? ስለ​ዚህ ትሞ​ታ​ለህ እንጂ ከወ​ጣ​ህ​በት አልጋ አት​ወ​ር​ድም በሉት አለን” አሉት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እነርሱም። አንድ ሰው ሊገናኘን መጣና። ሂዱ፥ ወደ ላካችሁም ንጉሥ ተመልሳችሁ። እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። የአቃሮንን አምላክ ብዔልዜቡልን ትጠይቅ ዘንድ የላከህ በእስራኤል ዘንድ አምላክ ስለሌለ ነውን? ስለዚህ ትሞታለህ እንጂ ከወጣህበት አልጋ አትወርድም በሉት አለን አሉት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እነርሱም እንዲህ ሲሉ መለሱለት፤ “አንድ ሰው በመንገድ አግኝቶን ወደ አንተ ተመልሰን እንድንመጣና እግዚአብሔር ስለ አንተ የተናገረውን እንድናስረዳህ አዘዘን፤ እርሱም እንዲህ የሚል ነው፤ ‘የዔክሮንን አምላክ ብዔልዜቡልን ለመጠየቅ መልእክተኞች የላክህበት ምክንያት ምንድነው? በእስራኤል ዘንድ አምላክ የለም ብለህ በማሰብህ ነውን? ስለዚህ ትሞታለህ እንጂ ከዚህ ሕመም አትፈወስም! ከተኛህበትም አልጋ አትነሣም!’”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን ኡንቱንቱ አዉ ሀዋዳን ያጊደ ዛሬድኖ፥ “እት ብታኒ ኑናና ጋከታናዉ ዪደ፥ ህንተና ኪቴዳ ካትያኮ ስሚደ ቢተ።” አዉ ሀዋዳን ያግተ “መና ጎዳይ ኔና፥ ‘ኤቅሮና ጾሳ ብኤል-ዘቡላ ኦሽሳናዉ ኔን አሳ ኪትያዌ፥ እስራኤልያን ጾስ ይኔየ? ሄዋ ድራዉ፥ ኔን ሀይቃናፐ አትና፥ ሀ ግሴዳ ግሱዋፐ ደንዳካ ያጌ’ ያግተ ያጌዳ” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin unttunttu aw hawaadan yaagiide zaareeddino, «Itti bitanii nuunanna gaketanaw yiide, Hinttena kiitteedda kaatiyaakko simmiide biite.» Aw hawaadan yaagite «Med'ina Goday neena, ‹Ek'iroona s'oossaa Bi'eeli-Zebuula ooshissanaw neeni asaa kiittiyaawe, Israa'eeliyan S'oossi d'ayineeyye? Hewaa diraw, neeni hayk'k'anaappe attina, ha giseedda gisuwaappe denddakka yaagee› yaagite yaageedda» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Isttika izas, «Issaadey nunara gayttanaas yiidi GODAY, ‹Intte inttena kiitti yeddidayssako simmi biidi Aqaroone eeqa xoossaa Ba7aali-Zeebula oychchanaas neni as kiittiday Isra7eelen Xoossi baynda gishshassee? Hessa gishshas ne ichchida hiixaappe dendaka; tumappe ne hayqqana› gides» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስቲካ ኢዛስ፥ «ኢሳዴይ ኑናራ ጋይታናስ ዪዲ ጎዳይ፥ ‹ኢንቴ ኢንቴና ኪቲ ዬዲዳይሳኮ ሲሚ ቢዲ ኣቃሮኔ ኤቃ ጾሳ ባኣሊ-ዜቡላ ኦይቻናስ ኔኒ ኣስ ኪቲዳይ ኢስራኤሌን ጾሲ ባይንዳ ጊሻሴ? ሄሳ ጊሻስ ኔ ኢቺዳ ሂጻፔ ዴንዳካ፤ ቱማፔ ኔ ሃይቃና› ጊዴስ» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንቲ፥ “እስ አደይ ኑራ ጋሄታናዉ ይድ፥ ህንተና ኪትዳ ካዋኮ ስሚድ፥ ሀይሳዳ ያግድ ኦድተ። ጎዳይ ኔኮ፥ ‘ኤቅሮና ፆሳ ብኤል-ዘቡላ ኦይቻናዉ ኔኒ አሰ ኪተይ፥ እስራኤለን ፆሲ ይነዬ? ሄሳ ግሾ፥ ኔኒ ሀይቃናፐ አትሽን፥ ሀ ዝንእዳ ሂፃፐ ደንዳካ’ ያጌስ” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enti, “Issi addey nuura gahetanaw yidi, hintena kiitida kawako simmidi, haysada yaagidi odite. Goday neeko, ‘Eqroona xoossa Bi7eel-Zebuula oychanaw neeni ase kiittey, Isra7eelen xoossi dhayneyee? Hessa gisho, neeni hayqanaape attishin, ha zin7ida hiixape dendaka’ yaagees” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እነርሱም እንዲህ ሲሉ መለሱለት፤ “አንድ ሰው ሊገናኘን መጥቶ፣ ‘ወደ ላካችሁ ንጉሥ ተመልሳችሁ ሂዱና፣ “ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ የአቃሮንን አምላክ ብዔልዜቡልን ለመጠየቅ ሰዎች የምትልከው በእስራኤል አምላክ ስለሌለ ነውን? ስለዚህ ከተኛህበት ዐልጋ አትነሣም፤ በርግጥ ትሞታለህ።” ’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እነርሱም እንዲህ ሲሉ መለሱለት፤ “አንድ ሰው በመንገድ አግኝቶን ወደ አንተ ተመልሰን እንድንመጣና እግዚአብሔር ስለ አንተ የተናገረውን እንድናስረዳህ አዘዘን፤ እርሱም እንዲህ የሚል ነው፤ ‘የዔክሮንን አምላክ ብዔልዜቡልን ለመጠየቅ መልእክተኞች የላክህበት ምክንያት ምንድን ነው? በእስራኤል ዘንድ አምላክ የለም ብለህ በማሰብህ ነውን? ስለዚህ ትሞታለህ እንጂ ከዚህ ሕመም አትፈወስም! ከተኛህበትም አልጋ አትነሣም!’ ”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሳቶም ድማ “ሓደ ሰብኣይ ክራኸበና መፀ፤ ናብቲ ዝለኣኸኩም ንጉስ ተመሊስኩም ‘እቲ ንብዔልዜቡል ኣምላኽ ኣስቀሎና ክትጥይቕ ዝለኣኽካስ፥ ኣብ እስራኤልዶ ኣምላኽ የለን እዩ? ስለዙይ ብርግፅ ክትመውት ኢኻ እምበር፥ ካብቲ ደቂስካሉ ዘለኻ ዓራት ኣይትወርድን ኢኻ፤ ይብል ኣሎ እግዚኣብሄር’ ኢልኩም ንገርዎ በለና” በልዎ።
Amharic Tigrinya 2011
ንሳቶም ድማ በልዎ፡ ሓደ ሰብኣይ ኪቃባበለና ደዪቡ፡ ናብቲ ዝለኣኸኩም ንጉስ ተመሊስኩም፡ እቲ ንበዓልዜቡብ ኣምላኽ ዔቅሮን ክትሐትት ዝለኣኽካስ፡ ኣብ እስራኤልዶ ኣምላኽ የልቦን እዩ ስለዚ ርግጽ ትመውት እምበር፡ ካብቲ ደዪብካዮ ዘሎኻ ዓራት ኣይትወርድን ኢኻ፡ ይብል ኣሎ እግዚኣብሄር፡ ኢልኩም ተዛረብዎ፡ በለና።