2 Kings 1:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ንጉስ ምስ ሓምሳኡ ሓለቓ ሓምሳ ሰደደ። ናብኡ ደየበ፡ እንሆ ድማ ኣብ ርእሲ ጎቦ ተቐሚጡ ነበረ። ንሱ ድማ በሎ፡ ኣንታ ናይ ኣምላኽ ሰብ፡ ንጉስ ድማ፡ ውረድ!
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ንጉ​ሡም ይጠ​ሩት ዘንድ የአ​ምሳ አለ​ቃ​ውን ከአ​ምሳ ሰዎች ጋር ወደ እርሱ ላከ፤ ወደ እር​ሱም ሄዱ፤ እነ​ሆም፥ በተ​ራራ ራስ ላይ ተቀ​ምጦ አገ​ኙት። የአ​ምሳ አለ​ቃ​ውም፥ “የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሰው ሆይ! ንጉሡ ይጠ​ራ​ሃል ፈጥ​ነህ ና፤ ውረድ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ንጉሡም የአምሳ አለቃውን ከአምሳ ሰዎች ጋር ሰደደ፥ ወደ እርሱም ወጣ፤ እነሆም፥ በተራራ ራስ ላይ ተቀምጦ ነበር። እርሱም። የእግዚአብሔር ሰው ሆይ፥ ንጉሡ። ውረድ ይልሃል አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከዚህም በኋላ ንጉሡ አንዱን የጦር መኰንን ከኀምሳ ሰዎች ጋር ሄዶ ኤልያስን ይዞ ያመጣለት ዘንድ አዘዘው፤ መኰንኑም ኤልያስን በአንድ ኰረብታ ላይ ተቀምጦ አገኘውና “የእግዚአብሔር ሰው ሆይ፥ ወርደህ ወደ እርሱ እንድትመጣ ንጉሡ አዞሃል” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ጉይያን፥ ካቲ እሻታሙዋ ካፑዋ አ እሻታሙ ኦላንቻቱዋና ኪቴዳ። ካፑ ደርያ ሁጲያን ኡቴዳ ኤላሳኮ ፑደ ከሲደ፥ “ጾሳ አሳዉ፥ ካቲ ኔና፥ ‘ዱገ ዎ’ ያጌ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe guyyiyaan, kaatii ishatamuwaa kaappuwaa Aa ishatamu olanchchatuwaanna kiitteedda. Kaappuu deriyaa huup'iyaan utteedda Eelaasakko pude kesiide, «S'oossaa asaw, kaatii neena, ‹Duge wod'd'a› yaagee» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye kawozi hamsa halaqaza ichchash tammu wottadaratara Eelaasakko yeddides. Hamsa halaqazi Eelaasi diza zumbulla hu7e kezidi, «Haysso Xoossa asoo! Kawoy nena haa duge wodhdha gees» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ካዎዚ ሃምሳ ሃላቃዛ ኢቻሽ ታሙ ዎታዳራታራ ኤላሳኮ ዬዲዴስ። ሃምሳ ሃላቃዚ ኤላሲ ዲዛ ዙምቡላ ሁኤ ኬዚዲ፥ «ሃይሶ ጾሳ ኣሶ! ካዎይ ኔና ሃ ዱጌ ዎ ጌስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳፈ ጉየ፥ ካዎይ እስ ቶራ ሞጮና እሻታሙ ዎታዳረታራ ኪትስ። ቶራ ሞጭናይ ደረ ሁጰን ኡትዳ ኤልያሳኮ ከይድ፥ “ፆሳ አሶ፥ ካዎይ ነና፥ ዱገ ዎዳ ሃያ” ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye, kawoy issi toora mocona ishatamu wotaadaretara kiittis. Toora moconay dere huuphen uttida Eeliyaasako keyidi, “Xoossa aso, kawoy nena, duge wodhada haaya” yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያም ንጉሡ አንድ የአምሳ አለቃ ከአምሳ ወታደሮቹ ጋር ወደ ኤልያስ ላከ። የአምሳ አለቃውም ኤልያስ ወደ ተቀመጠበት ኰረብታ ጫፍ ወጥቶ፣ “አንተ የእግዚአብሔር ሰው፤ ንጉሡ፣ ‘ና ውረድ’ ይልሃል” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚህም በኋላ ንጉሡ አንዱን የጦር መኰንን ከኀምሳ ሰዎች ጋር ሄዶ ኤልያስን ይዞ ያመጣለት ዘንድ አዘዘው፤ መኰንኑም ኤልያስን በአንድ ኰረብታ ላይ ተቀምጦ አገኘውና “የእግዚአብሔር ሰው ሆይ፥ ወርደህ ወደ እርሱ እንድትመጣ ንጉሡ አዞሃል” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ንጉስ ከዓ ሓደ ሓለቓ ሓምሳ ምስቶም ሓምሳ ሰባት ሰደደሉ። ንሱ ድማ ናብኡ ደየበ። እንሆ ኸዓ ኤልያስ ኣብቲ ርእሲ እቲ ዀረብታ ኮፍ ኢሉ ነበረ እሞ “ኣታ ናይ እግዚኣብሄር ሰብ፥ ንጉስ ‘ውረድ’ ይብለካ ኣሎ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ንጉስ ከኣ ሓደ ሓለቓ ሓምሳ ምስቶም ሓምሳኡ ገይሩ ሰደደሉ። ንሱ ድማ ናብኡ ደየበ። እንሆ ኸኣ፡ ንሱ ኣብ ርእሲ እቲ ኸረን ኮፍ ኢሉ ነበረ እሞ፡ ኣታ ናይ ኣምላኽ ሰብ፡ እቲ ንጉስ፡ ውረድ፡ ይብለካ ኣሎ፡ በሎ።