2 Kings 11:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ካብ ኵላትኩም ብሰንበት እትወጹ ክልተ ክፋል ድማ፡ እወ፡ ኣብ ልዕሊ ንጉስ ሓለውቲ ቤት እግዚኣብሄር ይሕልዉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከእናንተም በሰንበት ቀን የምትወጡት ሁለቱ እጅ ንጉሥ ያለበትን የእግዚአብሔርን ቤት ጠብቁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከእናንተም በሰንበት ቀን የምትወጡት ሁለቱ እጅ በንጉሥ ዙሪያ ሆናችሁ የእግዚአብሔርን ቤት ጠብቁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በሰንበት ቀን ከዘብ ጥበቃ ነጻ የሆኑት ሁለቱ ቡድኖች ግን በንጉሡ ላይ አደጋ እንዳይደርስበት ለመከላከል ቤተ መቅደሱን ይጠብቁ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቃይካ ሳምባታን ናጉዋፐ ሃ ከስያ የንኮ ላኡ ጩጎቱዋ ኩመንቱ ካትያዉ ጌሻ ጎልያ ናግኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'aykka Sambbatan naaguwaappe haa kesiyaa yenkko laa"u c'ugotuwaa kumentsatu kaatiyaw Geeshsha Golliyaa naagino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Inttes kasekka dose gidida mala sambata gallas zabe naagoppe shempidayti ubbay heedzdzaafe nam7u kusheti kawozi izan diza Xoossa Keeththaza naagite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢንቴስ ካሴካ ዶሴ ጊዲዳ ማላ ሳምባታ ጋላስ ዛቤ ናጎፔ ሼምፒዳይቲ ኡባይ ሄፌ ናምኡ ኩሼቲ ካዎዚ ኢዛን ዲዛ ጾሳ ኬዛ ናጊቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሳምባታ ጋላስ ናጎፐ ከይያ ሀንኮ ናምኡ ጩጋይ ኩመ ካዋ ቦላ መቶይ ጋኮና መላ ፆሳ ኬ ናጎ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Sambaata galas naagope keyiya hanko nam7u cugay kumethi kawa bolla metoy gakonna mela Xoossa keetha naago.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እናንተ እንደ ተለመደው በሰንበት ዕለት ከዘብ ጥበቃ ነጻ የምትሆኑት ሁለት ሦስተኛው እጅ ግን ንጉሡ ያለበትን ቤተ መቅደስ ጠብቁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በሰንበት ቀን ከዘብ ጥበቃ ነጻ የሆኑት ሁለቱ ቡድኖች ግን በንጉሡ ላይ አደጋ እንዳይደርስበት ለመከላከል ቤተ መቅደሱን ይጠብቁ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ብሰንበት ዘዕርፉ ኽልተ ኽፍሊ ድማ ንንጉስ ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ይሓልውዎ።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ክልተ ኽፍሊ ኻባኻትኩም ድማ፡ እቶም ብሰንበት ዚወጽ ዂሎም፡ ሓለዋ ቤት እግዚኣብሄር ኣብ ዙርያ ንጉስ ይሐልው።