2 Kings 13:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሓዛኤል ንጉስ ኣራም ግና ብዅሉ ዘመን ዮኣሓዝ ንእስራኤል ኣጨነቖ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አዛሄልም በኢዮአካዝ ዘመን ሁሉ እስራኤልን አስጨነቀ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የሶርያም ንጉሥ አዛሄል በኢዮአካዝ ዘመን ሁሉ እስራኤልን አስጨነቀ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ኢዮአካዝ በነገሠበት ዘመን ሁሉ የሶርያ ንጉሥ አዛሄል እስራኤላውያንን በመጨቆን ያስጨንቃቸው ነበር፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እዮአካዝ ካተቴዳ ላይን ኡባን ሶርያ ካቲ አዛኤል እስራኤልያ ኡቁኔዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Iyo'akaazi kaateteedda laytsan ubbaan Sooriyaa Kaatii Azaa'eeli Israa'eeliyaa uk'k'unneedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Iyo7akaaze kawoteththa wode ubbaan Aaraame kawo Azaheeley Isra7eele asaa keehi un7eththees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዮኣካዜ ካዎቴ ዎዴ ኡባን ኣራሜ ካዎ ኣዛሄሌይ ኢስራኤሌ ኣሳ ኬሂ ኡንኤስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እዮአካዝ ካዎትዳ ላይ ኡባን ሶረ ካዎይ አዛሄል እስራኤለ ኡንኤስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iyo7akaazi kawotida laytha ubban Soore Kawoy Azaheeli Isra7eele un7ethis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በኢዮአካዝ ዘመነ መንግሥት ሁሉ፣ የሶርያ ንጉሥ አዛሄል፣ እስራኤልን ያስጨንቃቸው ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ኢዮአካዝ በነገሠበት ዘመን ሁሉ የሶርያ ንጉሥ አዛሄል እስራኤላውያንን በመጨቈን ያስጨንቃቸው ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣዛሄል ንጉስ ሶርያ ብዅሉ ዘመን ኢዮኣካዝ ንእስራኤል ኣጥቅዖም።
Amharic Tigrinya 2011
ሓዛኤል ንጉስ ሶርያ ኸኣ ብዂሉ ዘመን ዮኣሓዝ ንእስራኤል ኣጥቅዖም።