2 Kings 13:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ድማ ብሰንኪ እቲ ምስ ኣብርሃምን ይስሃቅን ያእቆብን ዝኣተዎ ኪዳን መሓረሮምን ደንገጸሎምን መሓረሎምን፣ ከጥፍኦም ኣይደለየን ገና ድማ ካብ ገጹ ኣይነጸጎን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔር ግን ራራላቸው፤ ማራቸውም፤ ከአብርሃምና ከይስሐቅ፥ ከያዕቆብም ጋር ስላደረገው ቃል ኪዳን እነርሱን ተመለከተ፤ ሊያጠፋቸውም አልወደደም፤ ፈጽሞም ከፊቱ አልጣላቸውም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር ግን ራራላቸው፥ ማራቸውም፥ ከአብርሃምና ከይስሐቅ ከያዕቆብም ጋር ስላደረገውም ቃል ኪዳን እነርሱን ተመለከተ፤ ሊያጠፋቸውም አልወደደም፥ ፈጽሞም ከፊቱ አልጣላቸውም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እግዚአብሔር ግን በቸርነቱ ምሕረትን በማድረግ ረዳቸው እንጂ እንዲደመሰሱ አልፈቀደም፤ ይህንንም ያደረገበት ምክንያት ለአብርሃም፥ ለይስሐቅና ለያዕቆብ የሰጠውን ቃል ኪዳን በማሰብ ሕዝቡን ስላልረሳው ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን መና ጎዳይ አብራሃመና፥ ይሳቃናነ ያቆባና ጫቀቴዳ ቃላ ጫቁዋ ድራዉ፥ ኡንቱንቶ ኬኬዳ፥ ቃረቴዳነ ቆፔዳ። ሀቼ ጋካናዉካ እ ኡንቱንታ ይስቤና ዎይ ባረ ስንፐ ድግቤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin Med'ina Goday Abrahaamena, Yisaak'ananne Yaak'oobanna c'aak'k'eteedda k'aalaa c'aak'uwaa diraw, unttunttoo keekkeedda, k'aretteeddanne k'oppeedda. Hachche gakkanawukka I unttuntta d'ayssibeenna woy bare sintsaappe diggibeenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY gidikko isttas qadhettides, mishettidessinne ba sinththika isttako zaarides. Hessika Abrahaamera, Yisaaqaranne Yaaqoobera kase gelida caaqo qaala gishshassa. Hach gakkanaas izi istta dhayssanaas koyibeenna; izi istta ba sinththafe diggibeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ጊዲኮ ኢስታስ ቃቲዴስ፥ ሚሼቲዴሲኔ ባ ሲንካ ኢስታኮ ዛሪዴስ። ሄሲካ ኣብራሃሜራ፥ ዪሳቃራኔ ያቆቤራ ካሴ ጌሊዳ ጫቆ ቃላ ጊሻሳ። ሃች ጋካናስ ኢዚ ኢስታ ይሳናስ ኮዪቤና፤ ኢዚ ኢስታ ባ ሲንፌ ዲጊቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን ጎዳይ አብራሃመራ፥ ይሳቃራነ ያይቆባራ ጫቅዳ ጫቁዋ ግሾ፥ ኤንታዉ ኬህስ፥ ቃትስ፥ ቆፕስ። ሀች ጋካናዉ እ ኤንታ ይስቤና ዎይኮ ባ ስንፈ ድግቤና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin Goday Abrahaamera, Yisaaqaranne Yayqoobara caaqida caaquwa gisho, entaw keehis, qadhetis, qopis. Hachi gakanaw I enta dhaysibeenna woyko ba sinthafe diggibeenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር ግን ራራላቸው፤ ዐዘነላቸው፤ ፊቱን መለሰላቸው፤ ይህም ከአብርሃም፣ ከይስሐቅና ከያዕቆብ ጋር ስለ ገባው ኪዳን ሲል ነው፤ እስከ ዛሬ ድረስ ሊያጠፋቸው አልፈለገም፤ ከፊቱም አላስወገዳቸውም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር ግን በቸርነቱ ምሕረትን በማድረግ ረዳቸው እንጂ እንዲደመሰሱ አልፈቀደም፤ ይህንንም ያደረገበት ምክንያት ለአብርሃም፥ ለይስሐቅና ለያዕቆብ የሰጠውን ቃል ኪዳን በማሰብ ሕዝቡን ስላልረሳው ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ግና ይቕረ ኢሉ ራህርሀሎም፤ ስለ እቲ ምስ ኣብርሃምን ይስሓቅን ያእቆብን ዝኣተዎ ኺዳኑ ኢሉ ድማ ገፁ መለሰሎም እምበር ከጥፍኦም ኣይደለየን። ክሳዕ ሕዚ እውን ካብ ቅድሚኡ ኣየርሓቖምን።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ግና ይቕረ ኢሉ ደንገጸሎም፡ ስለ እቲ ምስ ኣብርሃምን ይስሃቕን ዝኣተዎ ኺዳን ኢሉ ድማ ገጽ መለሰሎም፡ ኬጥፍኦም ከኣ ኣይፈተወን፡ ክሳዕ ሕጂውን ካብ ቅድሚ ገጹ ኣይደርበዮምን።