2 Kings 14:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ገበረ፡ ካብ ኵሉ ሓጢኣት እቲ ንእስራኤል ሓጢኣት ዝገበረ የሮብዓም ወዲ ነባት ኣይወጸን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በእግዚአብሔርም ፊት ክፉ ነገር አደረገ እስራኤልንም ካሳታቸው ከናባጥ ልጅ ከኢዮርብዓም ኀጢአት ሁሉ አልራቀም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በእግዚአብሔርም ፊት ክፉ ነገር አደረገ፤ እስራኤልንም ካሳተው ከናባጥ ልጅ ከኢዮርብዓም ኃጢአት ሁሉ አልራቀም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ዳግማዊ ኢዮርብዓምም እስራኤልን ወደ ኃጢአት የመራ ከእርሱ በፊት የነበረውን የናባጥ ልጅ የኢዮርብዓምን መጥፎ አርአያነት በመከተል ኃጢአት በመሥራቱ እግዚአብሔርን አሳዘነ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እዮርባም መና ጎዳ ስንን ኢታባ ኦዳ፤ ናባጻ ናአይ እዮርባም እስራኤልያ አሳ ኦስሴዳ ናጋራ ኡባ ኦያዋ አግቤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Iyorbbaami Med'ina Godaa sintsan iitabaa ootseedda; Nabaas'a na'ay Iyorbbaami Israa'eeliyaa asaa oosisseedda nagaraa ubbaa ootsiyaawaa aggibeenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Izi GODAA sinththan iita miish ooththides; Nabaaxe naa Iyorba7aamey kase Isra7eele asaa oosisida nagaraappe guye simmibeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዚ ጎዳ ሲንን ኢታ ሚሽ ኦዴስ፤ ናባጼ ና ኢዮርባኣሜይ ካሴ ኢስራኤሌ ኣሳ ኦሲሲዳ ናጋራፔ ጉዬ ሲሚቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ናምአን እዮርባም ጎዳ ስንን ኢታባ ኦስ፤ እስራኤለ አሳ ናጋራ ኦስስዳ ናባፃ ናኣ እዮርባም ኦግያፐ ሃክቤና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Nam7antho Iyorbaami Godaa sinthan iitabaa oothis; Isra7eele asaa nagara oosisida Nabaaxa na7aa Iyorbaami ogiyape haakibeenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በእግዚአብሔርም ፊት ክፉ ነገር አደረገ፤ የናባጥ ልጅ ኢዮርብዓም እስራኤልን ካሳተበት ኀጢአት አልተመለሰም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ዳግማዊ ኢዮርብዓምም እስራኤልን ወደ ኃጢአት የመራ ከእርሱ በፊት የነበረውን የናባጥ ልጅ የኢዮርብዓምን መጥፎ አርአያነት በመከተል ኃጢአት በመሥራቱ እግዚአብሔርን አሳዘነ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሱ ኸምቲ ኢዮርብዓም ወዲ ናባጥ ዝገበሮ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ነገር ገበረ፤ ካብ ሓጢኣት እቲ ንእስራኤል ዘስሓተ ኢዮርብዓም ወዲ ናባጥ ኣይረሓቐን።
Amharic Tigrinya 2011
ንሱ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፋእ ገበረ፡ ከምቲ ዂሉ ሓጢኣት የሮብዓም ወዲ ናባጥ፡ ንሱ ብእኡ ንእስራኤል ዘሕጥኣሉ፡ ካብኡ ኣየግለሰን።