2 Kings 14:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ቅኑዕ ገበረ፣ ግናኸ ከም ኣቦኡ ዳዊት ኣይኰነን። ከምቲ ኣቦኡ ዮኣስ ዝገበሮ ዅሉ ገበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በእግዚአብሔርም ፊት ቅን ነገር አደረገ፤ ነገር ግን አባቱ ኢዮአስ እንዳደረገ ሁሉ እንጂ እንደ አባቱ እንደ ዳዊት አላደረገም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በእግዚአብሔርም ፊት ቅን ነገር አደረገ፤ ነገር ግን አባቱ ኢዮአስ እንዳደረገ ሁሉ እንጂ እንደ አባቱ እንደ ዳዊት አላደረገም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አሜስያስ እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝ ሥራ ሠርቶአል፤ ይሁን እንጂ እንደ ቀድሞ አያቱ እንደ ንጉሥ ዳዊት አልነበረም፤ እንደ ዳዊት በመሆን ፈንታ የአባቱን የኢዮአስን ፈለግ ተከተለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አመስያስ መና ጎዳይ ስንን ሱረባ ኦዳ፤ ሽን አ ማይዛ አዉ ዳዊተ ኦዳዋዳን ኦቤና። ኡባባካ እ ባረ አዉዋ እዮኣሳ ቁሌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Amesiyaasi Med'ina Goday sintsan suurebaa ootseedda; shin Aa mayza aawuu Daawite ootseeddawaadan ootsibeenna. Ubbabaakka I bare aawuwaa Iyo'aassa k'ulleedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Amasiyaasi GODAA sinththan lo7o miish ooththides; gido attiin kase iza aawa Dawiti ooththoyssa mala ooththibeenna; ubbaa miishshika ba aawa Iyo7aasi ooththoyssaththo ooththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣማሲያሲ ጎዳ ሲንን ሎኦ ሚሽ ኦዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ካሴ ኢዛ ኣዋ ዳዊቲ ኦይሳ ማላ ኦቤና፤ ኡባ ሚሺካ ባ ኣዋ ኢዮኣሲ ኦይሳ ኦዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አማስያስ ጎዳ ስንን ሱረባ ኦስ፤ ሽን እያ ማይዛይ ዳዊቲ ኦዳይሳዳ ግዶናሽን፥ ባ አዋ እዮኣሳ ኦግያ ካልስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Amasiyaasi Godaa sinthan suureba oothis; shin iya mayzay Dawiti oothidaysada gidonashin, ba aawa Iyo7aasa ogiya kaallis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እርሱም በእግዚአብሔር ፊት መልካም ነገር አደረገ፤ ነገር ግን አባቱ ዳዊት እንደ አደረገው ዐይነት አልነበረም፤ በማናቸውም ረገድ የአባቱን የኢዮአስን ፈለግ ተከተለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አሜስያስ እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝ ሥራ ሠርቶአል፤ ይሁን እንጂ እንደ ቀድሞ አያቱ እንደ ንጉሥ ዳዊት አልነበረም፤ እንደ ዳዊት በመሆን ፈንታ የአባቱን የኢዮአስን ፈለግ ተከተለ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሱ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ቅኑዕ ስራሕ ሰርሐ። ግና ኸምቲ ዅሉ ኣቦኡ ኢዮኣስ ዝገበሮ ደኣ ገበረ እምበር፥ ከም ኣቦኡ ዳዊት ኣይገበረን።
Amharic Tigrinya 2011
ንሱ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ቅኑዕ ገበረ። ግናኸ ከም ኣቦኡ ዳዊት ኣይኰነን፡ ከምቲ ኣቦኡ ዮኣስ ዝገበሮ ዂሉ ደኣ ገበረ።