2 Kings 14:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ኣማስያ ናብ ዮኣስ ወዲ ዮኣሓዝ ወዲ የሁ ንጉስ እስራኤል ልኡኻት ሰደደ፡ ንዓ ንገጽ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በዚያን ጊዜም አሜስያስ፥ “ና እርስ በርሳችን ፊት ለፊት እንተያይ” ብሎ ወደ እስራኤል ንጉሥ ወደ ኢዩ ልጅ ወደ ኢዮአካዝ ልጅ ወደ ዮአስ መልእክተኞችን ላከ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በዚያን ጊዜም አሜስያስ። ና እርስ በርሳችን ፊት ለፊት እንተያይ ብሎ ወደ እስራኤል ንጉሥ ወደ ኢዩ ልጅ ወደ ኢዮአካዝ ልጅ ወደ ዮአስ መልእክተኞችን ላከ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከዚህ በኋላ አሜስያስ ወደ እስራኤል ንጉሥ ወደ ኢዩ ልጅ ወደ ዮአስ መልእክተኞች በመላክ “እንግዲህ ና ይዋጣልን!” ሲል ለጦርነት አነሣሣው፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ጉይያን፥ አመስያስ ኢዩ ናኣ ናኣ፥ እዮአካዛ ናኣ፥ እስራኤልያ ካትያ እዮኣሳዉ አሳ ኪቲደ፥ “ሃያ፤ አነ ላኡ ኦላ ጋከቴቶ” ያጊደ ናሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe guyyiyaan, Amesiyaasi Iyu na'aa na'aa, Iyo'akaaza na'aa, Israa'eeliyaa kaatiyaa Iyo'aassaw asaa kiittiide, «Haaya; ane laa"u olaa gakketteetto» yaagiide naasseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye Amasiyaasi Iyus naaza naa Iyo7akaaze naa Isra7eele kawo Iyo7aasakko, «Haa ya; ane olaza tiran gayttoos» giidi qasttanne yeddides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ኣማሲያሲ ኢዩስ ናዛ ና ኢዮኣካዜ ና ኢስራኤሌ ካዎ ዮኣሳኮ፥ «ሃ ያ፤ ኣኔ ኦላዛ ቲራን ጋይቶስ» ጊዲ ቃስታኔ ዬዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳፈ ጉየ፥ አማስያስ እዩ ናኣ ናኣ፥ እዮአካዛ ናኣ፥ ዮኣሳኮ፥ “ሃያ፤ አነ ናምአይ ኦላ ጋሄቶስ” ያግድ አሰ ኪትድ ማንድስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye, Amasiyaasi Iyyu na7aa na7aa, Iyo7akaaza na7aa, Yo7aasako, “Haaya; ane nam7ay ola gahetoos” yaagidi ase kiittidi mandis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያም አሜስያስ የኢዩ የልጅ ልጅ፣ የኢዮአካዝ ልጅ ወደ ሆነው ወደ እስራኤል ንጉሥ ወደ ዮአስ፣ “ናና ፊት ለፊት ይዋጣልን” ሲል መልእክተኞች ላከበት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚህ በኋላ አሜስያስ ወደ እስራኤል ንጉሥ ወደ ኢዩ ልጅ ወደ ዮአስ መልእክተኞች በመላክ “እንግዲህ ና ይዋጣልን!” ሲል ለጦርነት አነሣሣው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሽዑ ኣሜስያስ ናብ ኢዮኣስ ወዲ ኢዮኣካዝ ወዲ ኢዩ፥ ንጉስ እስራኤል “ነዓ ንስንሳትና ገፅ ንገፅ ንርአአ!” ኢሉ ልኡኻት ሰደደሉ።
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ ኣማስያ ናብ ዮኣስ ንጉስ እስራኤል፡ ወዲ ዮኣሓዝ ወዲ የሁ፡ ንዓ ገጽ ንገጽ ንርእኤ፡ ኢሉ ልኡኻት ሰደደሉ።