2 Kings 15:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ምናሄም ወዲ ጋዲ ካብ ቲርዛ ደይቡ ናብ ሰማርያ መጺኡ ንሻሉም ወዲ ያቤሽ ኣብ ሰማርያ ስዒሩ ቀቲሉ ኣብ ክንድኡ ነገሰ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የጋዲም ልጅ ምናሔም ከቴርሳላቅ ወጥቶ ወደ ሰማርያ ሄደ፤ በሰማርያም የኢያቢስን ልጅ ሴሎምን መታ፤ ገደለውም፤ በእርሱም ፋንታ ነገሠ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የጋዲም ልጅ ምናሔም ከቴርሳ ወጥቶ ወደ ሰማርያ መጣ፥ በሰማርያም የኢያቤስን ልጅ ሰሎምን መታ፥ ገደለውም፤ በእርሱም ፋንታ ነገሠ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ምናሔም ተብሎ የሚጠራው የጋዲ ልጅ ከቲርጻ ተነሥቶ ወደ ሰማርያ ሄደ፤ ሻሉምንም ገድሎ በእርሱ እግር ነገሠ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ጉይያን፥ ጋደ ናአይ ምናሄም ትርጻ ግያ ካታማፐ ሳማርያ ቤዳ። ሳማርያን ደእያ ያቤሻ ናኣ ሻሉማ ዎደ አ ኮታን ባረዉ ካተቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe guyyiyaan, Gaade na'ay Minaaheemi Tirs's'a giyaa katamaappe Samaariyaa beedda. Samaariyaan de'iyaa Yaabeesha na'aa Shaaluuma wod'iide Aa kotan barew kaateteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gaade naa Minaheemi Tirxxafe kezi Samaariya biidi meto gaththides; Yaabuse naa Shaloome wodhidi izasohon kawotides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጋዴ ና ሚናሄሚ ቲርጻፌ ኬዚ ሳማሪያ ቢዲ ሜቶ ጋዴስ፤ ያቡሴ ና ሻሎሜ ዎዲ ኢዛሶሆን ካዎቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጋደ ናአይ ምናሄም ትርሳ ካታማፐ ሳማረ ብስ። ሳማረን ደእያ ያበሳ ናኣ ሳሉማ ዎድ እያ በሳን ባዉ ካዎትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Gaade na7ay Minaheemi Tirsa katamaape Samaare bis. Samaaren de7iya Yaabesa na7aa Saluma wodhidi iya bessan baw kawotis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የጋዲ ልጅ ምናሔም ከቴርሳ ወጥቶ ወደ ሰማርያ በመሄድ አደጋ ጥሎ የኢያቤስን ልጅ ሰሎምን ገደለው፤ ከዚያም በእግሩ ተተክቶ ነገሠ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ምናሔም ተብሎ የሚጠራው የጋዲ ልጅ ከቲርጻ ተነሥቶ ወደ ሰማርያ ሄደ፤ ሻሉምንም ገድሎ በእርሱ እግር ነገሠ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ምናሔም ወዲ ጋዲ ኸዓ ኻብ ቴርሳ ናብ ሰማርያ ደዪቡ፥ ንሰሎም ወዲ ኢያቢስ ኣብ ሰማርያ ወቒዑ ቐተሎ፤ ክንድኡውን ነገሰ።
Amharic Tigrinya 2011
ምናሔም ወዲ ጋዲ ኸኣ ካብ ቲርጻ ደዪቡ ናብ ሰማርያ መጸ፡ ንሻሉም ወዲ ያቤሽ ድማ ኣብ ሰማርያ ወቒዑ ቐተሎ፡ ኣብ ክንዳኡውን ነገሰ።