2 Kings 15:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ገበረ፡ ንዅሉ መዓልትታቱ ድማ ካብቲ ንእስራኤል ሓጢኣት ዝገበረ የሮብዓም ወዲ ነባት ሓጢኣት ኣይረሓቐን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በእግዚአብሔርም ፊት ክፉ ነገርን አደረገ፤ እስራኤልን ካሳተው ከናባጥ ልጅ ከኢዮርብዓም ኀጢአትም አልራቀም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በእግዚአብሔርም ፊት ክፉ ነገር አደረገ፤ እስራኤልን ካሳተው ከናባጥ ልጅ ከኢዮርብዓም ኃጢአት አልራቀም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እስከ ዕድሜው ፍጻሜ ድረስ እስራኤልን ወደ ኃጢአት የመራ የናባጥ ልጅ ኢዮርብዓምን መጥፎ አርአያነት በመከተል ኃጢአት በመሥራቱም እግዚአብሔርን አሳዘነ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እ መና ጎዳ ስንን ኢታባ ኦዳ፤ ናባጻ ናአይ እዮርባም እስራኤልያ አሳ ኦስሴዳ ናጋራ ኦያዋ አግቤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
I Med'ina Godaa sintsan iitabaa ootseedda; Nabaas'a na'ay Iyorbbaami Israa'eeliyaa asaa oosisseedda nagaraa ootsiyaawaa aggibeenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Izi GODAA sinththan iita miish ooththides; izi ba diza layth ubbaan Nabaaxe naa Iyorba7aamey Isra7eele asaa oosisida nagaraappe simmibeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዚ ጎዳ ሲንን ኢታ ሚሽ ኦዴስ፤ ኢዚ ባ ዲዛ ላይ ኡባን ናባጼ ና ኢዮርባኣሜይ ኢስራኤሌ ኣሳ ኦሲሲዳ ናጋራፔ ሲሚቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እ ጎዳ ስንን ኢታባ ኦስ፤ ናባፃ ናአይ እዮርባም እስራኤለ አሳ ኦስስዳ ናጋራፐ ሃክቤና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
I Godaa sinthan iitabaa oothis; Nabaaxa na7ay Iyorbaami Isra7eele asaa oosisida nagaraape haakibeenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በእግዚአብሔር ፊት ክፉ ነገር አደረገ፤ በዘመኑም ሁሉ የናባጥ ልጅ ኢዮርብዓም እስራኤልን ካሳተበት ኀጢአት አልተመለሰም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እስከ ዕድሜው ፍጻሜ ድረስ እስራኤልን ወደ ኃጢአት የመራ የናባጥ ልጅ ኢዮርብዓምን መጥፎ አርአያነት በመከተል ኃጢአት በመሥራቱም እግዚአብሔርን አሳዘነ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ድማ ኽፉእ ገበረ። ካብ ሓጢኣት እቲ ንእስራኤል ዘስሓተ ኢዮርብዓም ወዲ ናባጥ ኣይረሓቐን።
Amharic Tigrinya 2011
ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ድማ ክፋእ ገበረ። ብዂሉ ዘመኑ ኸኣ ካብቲ ሓጢኣት የሮብዓም ወዲ ናባጥ፡ ንሱ ብእኡ ንእስራኤል ዘሕጥኣሉ ሓጢኣት፡ ኣየግለሰን።