2 Kings 15:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ከኣ ክፉእ ገበረ። ካብቲ ንእስራኤል ሓጢኣት ዝገበረ የሮብዓም ወዲ ነባት ሓጢኣት ኣይረሓቐን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በእግዚአብሔርም ፊት ክፉ ነገርን አደረገ፤ እስራኤልን ካሳተው ከናባጥ ልጅ ከኢዮርብዓም ኀጢአትም አልራቀም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በእግዚአብሔርም ፊት ክፉ ነገር አደረገ፤ እስራኤልን ካሳተው ከናባጥ ልጅ ከኢዮርብዓም ኃጢአት አልራቀም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እስራኤልን ወደ ኃጢአት የመራ የናባጥ ልጅ ንጉሥ ኢዮርብዓምን መጥፎ አርአያነትን በመከተል ኃጢአት ስለ ሠራ እግዚአብሔርን አሳዘነ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ፓቁህ መና ጎዳ ስንን ኢታባ ኦዳ፤ ናባጻ ናአይ እዮርባም እስራኤልያ አሳ ኦስሴዳ ናጋራ ኦያዋ አግቤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Paak'uhi Med'ina Godaa sintsan iitabaa ootseedda; Nabaas'a na'ay Iyorbbaami Israa'eeliyaa asaa oosisseedda nagaraa ootsiyaawaa aggibeenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Izikka GODAA sinththan iita miish ooththides; Nabaaxe naa Iyorba7aamey Isra7eele asaa oosisida nagaraappe simmibeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዚካ ጎዳ ሲንን ኢታ ሚሽ ኦዴስ፤ ናባጼ ና ኢዮርባኣሜይ ኢስራኤሌ ኣሳ ኦሲሲዳ ናጋራፔ ሲሚቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ፓቁሄይ ጎዳ ስንን ኢታባ ኦስ፤ ናባፃ ናአይ እዮርባም እስራኤለ አሳ ኦስስዳ ናጋራፐ ሃክቤና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Paaquhey Godaa sinthan iitabaa oothis; Nabaaxa na7ay Iyorbaami Isra7eele asaa oosisida nagaraape haakibeenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እርሱም በእግዚአብሔር ፊት ክፉ ነገር አደረገ፤ የናባጥ ልጅ ኢዮርብዓም እስራኤልን ካሳተበት ኀጢአት አልተመለሰም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እስራኤልን ወደ ኃጢአት የመራ የናባጥ ልጅ ንጉሥ ኢዮርብዓምን መጥፎ አርአያነትን በመከተል ኃጢአት ስለ ሠራ እግዚአብሔርን አሳዘነ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ድማ ኽፉእ ገበረ። ካብ ሓጢኣት እቲ ንእስራኤል ዘስሓቶም ኢዮርብዓም ወዲ ናባጥ ኣይረሓቐን።
Amharic Tigrinya 2011
ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ከኣ ክፋእ ገበረ፡ ካብቲ ሓጢኣት የሮብዓም ወዲ ናባጥ፡ ንሱ ብእኡ ንእስራኤል ዘሕጥአሉ፡ ኣየግለሰን።