2 Kings 15:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ መበል ሰላሳን ሸሞንተን ዓመት ኣዛርያ ንጉስ ይሁዳ፡ ዘካርያስ ወዲ የሮብዓም ኣብ ልዕሊ እስራኤል ኣብ ሰማርያ ንሽዱሽተ ወርሒ ነገሰ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በይሁዳም ንጉሥ በዓዛርያስ በሠላሳ ስምንተኛው ዓመት የኢዮርብዓም ልጅ ዘካርያስ በእስራኤል ላይ በሰማርያ ስድስት ወር ነገሠ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በይሁዳ ንጉሥ በዓዛርያስ በሠላሳ ስምንተኛው ዓመት የኢዮርብዓም ልጅ ዘካርያስ በእስራኤል ላይ በሰማርያ ስድስት ወር ነገሠ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ዖዝያ በይሁዳ በነገሠ በሠላሳ ስምንተኛው ዓመት የዳግማዊ ኢዮርብዓም ልጅ ዘካርያስ በእስራኤል ነገሠ፤ መኖሪያውንም በሰማርያ አድርጎ ስድስት ወር ገዛ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ይሁዳ ካቲ ኦዝያነ ካተቴዳ ሀታማነ ሆስፑን ላይን፥ እዮርባማ ናአይ ዛካራስ እስራኤልያ አሳ ቦላ ሳማርያ ካታማን ካተቴዳ፤ እ ኡሱፑን አግና ካተቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yihudaa Kaatii Ooziyaane kaateteedda hattamanne hosppuntsa laytsan, Iyorbbaama na'ay Zakkaraasi Israa'eeliyaa asaa bolla Samaariyaa kataman kaateteedda; I usuppun aginaa kaateteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Yuhuda kawo Azaariyaasi kawotida heedzdzu tammanne osppunththa layththan Iyorba7aame naa Zakaraasi Samaariya kataman Isra7eelen kawotides; 6 aginakka haarides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዩሁዳ ካዎ ኣዛሪያሲ ካዎቲዳ ሄ ታማኔ ኦስፑን ላይን ኢዮርባኣሜ ና ዛካራሲ ሳማሪያ ካታማን ኢስራኤሌን ካዎቲዴስ፤ 6 ኣጊናካ ሃሪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ይሁዳ ካዎይ አዛርያስ ካዎትዳ ሀስታማነ ሆስፑን ላይን፥ እዮርባማ ናአይ ዛካርያስ እስራኤለ ቦላ ሳማረን ካዎትስ፤ እ ኡሱፑን አጌና ካዎትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yihuda kawoy Azaariyasi kawotida hastamanne hospuntho laythan, Iyorbaama na7ay Zakaryaasi Isra7eele bolla Samaaren kawotis; I usupun ageena kawotis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የይሁዳ ንጉሥ ዓዛርያስ በነገሠ በሠላሳ ስምንተኛው ዓመት፣ የኢዮርብዓም ልጅ ዘካርያስ በሰማርያ ከተማ በእስራኤል ላይ ነገሠ፤ ስድስት ወርም ገዛ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ዖዝያ በይሁዳ በነገሠ በሠላሳ ስምንተኛው ዓመት የዳግማዊ ኢዮርብዓም ልጅ ዘካርያስ በእስራኤል ነገሠ፤ መኖሪያውንም በሰማርያ አድርጎ ስድስት ወር ገዛ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣዛርያስ ኣብ ይሁዳ ምስ ነገሰ፥ ኣብ መበል ሰላሳን ሸሞንተን ዓመቱ፥ ዘካርያስ ወዲ ኢዮርብዓም ኣብ ልዕሊ እስራኤል ኣብ ሰማርያ ነገሰ። ሽዱሽተ ወርሒ ኸዓ ገዝአ።
Amharic Tigrinya 2011
ንኣዛርያ ንጉስ ይሁዳ ኣብ መበል ሰላሳን ሾሞንተን ዓመቱ ዘካርያስ ወዲ የሮብዓም ኣብ ልዕሊ እስራኤል ኣብ ሰማርያ ነገሰ፡ ሹድሽተ ወርሒ ኸኣ ገዝኤ።