2 Kings 17:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብኣ ድማ ከምቲ እግዚኣብሄር ኣብ ቅድሚኦም ዝመርሖም ኣህዛብ ዝገበርዎ፡ ኣብ ኵሉ በረኽቲ ትኪ ኣውጽኡ። ንእግዚኣብሄር ኬቘጥዖ ድማ ክፉእ ነገር ገበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርም ከፊታቸው ያወጣቸው አሕዛብ እንዳደረጉት፥ በኮረብቶቹ መስገጃዎች ሁሉ ላይ ያጥኑ ነበር፤ እግዚአብሔርንም ያስቈጡ ዘንድ የማምለኪያ ዐፀዶችንና ሐውልቶችን አደረጉ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም ከፊታቸው ያወጣቸው አሕዛብ እንዳደረጉት፥ በኮረብቶቹ መስገጃዎች ሁሉ ላይ ያጥኑ ነበር፤ እግዚአብሔርንም ያስቈጡ ዘንድ ክፉ ነገር አደረጉ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እግዚአብሔር ከምድሪቱ ነቃቅሎ ያስወጣቸውን የአረማውያንን ሕዝብ ልማድ በመከተል በአሕዛብ መሠዊያዎች ሁሉ ላይ ዕጣን አጠኑ፤ በዚህም ክፉ ሥራቸው ሁሉ የእግዚአብሔርን ቁጣ አነሣሡ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቃይካ ኡንቱንቱ መና ጎዳይ በን ኡንቱንቱ ስንፐ ላጊደ ከሴዳ ጋደ አሳቱ ኦዳዋዳን፥ ቃ ሳኣ ኡባን እጻና ጩዋዬድኖ። ኡንቱንቱ መና ጎዳ ሀንቀያ ኢታባ ኦድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'aykka unttunttu Med'ina Goday beni unttunttu sintsaappe laaggiide kesseedda gade asatuu ootseeddawaadan, d'ok'k'a sa'aa ubbaan is'aanaa c'uwayeeddino. Unttunttu Med'ina Godaa hank'k'etsiyaa iitabaa ootseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY istta sinththafe gooddi kessida kawoteththati ooththizayssaththo zumbullata bolla exaane cuwasida; GODAA hanqeththiza iita ooso ooththida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ኢስታ ሲንፌ ጎዲ ኬሲዳ ካዎቴቲ ኦዛይሳ ዙምቡላታ ቦላ ኤጻኔ ጩዋሲዳ፤ ጎዳ ሃንቄዛ ኢታ ኦሶ ኦዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ በን ኤንታ ስንፈ ጎድድ ከስዳ አላጋ አሳይ ኦዳይሳዳ፥ ቃ በሳ ኡባን እፃነ ጩይስዶሶና። ኤንቲ ኢታባ ኦድ ጎዳ ሀንቀዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday beni enta sinthafe gooddidi kessida allaga asay oothidaysada, dhoqa bessa ubban ixaane cuyisidosona. Enti iitabaa oothidi Godaa hanqethidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር ከፊታቸው አሳድዶ ያስወጣቸው አሕዛብ እንዳደረጉትም ሁሉ፣ በየኰረብታው ላይ ዕጣን አጤሱ፤ እግዚአብሔርንም የሚያስቈጣ ክፉ ነገር አደረጉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር ከምድሪቱ ነቃቅሎ ያስወጣቸውን የአረማውያንን ሕዝብ ልማድ በመከተል በአሕዛብ መሠዊያዎች ሁሉ ላይ ዕጣን አጠኑ፤ በዚህም ክፉ ሥራቸው ሁሉ የእግዚአብሔርን ቊጣ አነሣሡ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣብኡ ድማ ኸምቶም እግዚኣብሄር ካብ ቅድሚኣቶም ዝሰጐጎም ኣህዛብ ኣብ ኵሉ በረኽቲ ይዓጥኑ ነበሩ። ክፉእ ነገር ብምግባር ከዓ ንእግዚኣብሄር ኣቘጥዕዎ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣብኡ ድማ ከምቶም እግዚኣብሄር ካብ ቅድሚኦም ዝሰጐጎም ህዝብታት ኣብ ኲሉ በረኽቲ ይዐጥኑ ነበሩ። ንእግዚኣብሄር ኬዀርይዎ ድማ ክፋእ ገበሩ።