2 Kings 17:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ስለዚ እግዚኣብሄር ንእስራኤል ኣዝዩ ተቘጥዐ፡ ካብ ቅድሚኡ ድማ ኣርሓቖም። ብዘይካ ነገድ ይሁዳ ጥራይ ዝተረፈ ኣይነበረን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ስለዚህም እግዚአብሔር በእስራኤል ላይ እጅግ ተቈጣ፤ ከፊቱም ጣላቸው፤ ከይሁዳም ነገድ ብቻ በቀር ማንም አልቀረም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ስለዚህም እግዚአብሔር በእስራኤል ላይ እጅግ ተቈጣ፥ ከፊቱም ጣላቸው፤ ከይሁዳም ነገድ ብቻ በቀር ማንም አልቀረም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እግዚአብሔርም በእስራኤል ላይ ተቆጥቶ የይሁዳን መንግሥት ብቻ በመተው እስራኤላውያንን ከፊቱ አስወገደ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋ ድራዉ፥ መና ጎዳይ እስራኤልያ አሳ ሎይ ሀንቀቴዳ፤ ኡንቱንታ ባረ ስንፐ ድጌዳ። ይሁዳ ዛርያ ጻላላይ አቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaa diraw, Med'ina Goday Israa'eeliyaa asaa loytsi hank'k'etteedda; unttuntta bare sintsaappe diggeedda. Yihudaa zariyaa s'alalay atteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gishshas GODAY istta bolla keehi hanqettides; Yuhuda qommoti xalla attaafe hankko Isra7eele deraa ba sinththafe haassides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ጊሻስ ጎዳይ ኢስታ ቦላ ኬሂ ሃንቄቲዴስ፤ ዩሁዳ ቆሞቲ ጻላ ኣታፌ ሃንኮ ኢስራኤሌ ዴራ ባ ሲንፌ ሃሲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳ ግሾ፥ ጎዳይ እስራኤለ ቦላ ሀንቀትድ ኤንታ ባ ስንፈ ድግን፥ ይሁዳ ኮቻ ፃላል አትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gisho, Goday Isra7eele bolla hanqetidi enta ba sinthafe diggin, Yihuda kochaa xalaali attis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለዚህ እግዚአብሔር በእነርሱ ላይ እጅግ ተቈጣ፤ የይሁዳ ነገድ ብቻ ሲቀር እስራኤልን ከፊቱ አራቀ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔርም በእስራኤል ላይ ተቈጥቶ የይሁዳን መንግሥት ብቻ በመተው እስራኤላውያንን ከፊቱ አስወገደ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ስለዙይ ከዓ እግዚኣብሄር ብእስራኤል የመና ተቘጥዐ፤ ካብ ቅድሚኡ ድማ ኣርሓቖም። ነገድ ይሁዳ ጥራሕ በይና ተረፈት።
Amharic Tigrinya 2011
ስለዚ ኸኣ እግዚኣብሄር ብእስራኤል ኣዝዩ ዀረየ፡ ካብ ቅድሚኡ ድማ ኣርሐቖም። ብጀካ ነገድ ይሁዳ በይና ኻልእ ኣይተረፈን።