2 Kings 17:34 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ክሳዕ ሎሚ ከምቲ ናይ ቀደም ልምድታት ይገብሩ ኣለዉ፡ ንእግዚኣብሄር ኣይፈርህዎን እዮም፡ ከምቲ እግዚኣብሄር ነቶም ዝጸውዖም ደቂ ያእቆብ ዝኣዘዞም ሕግን ትእዛዛትን ኣይገብሩን እዮም። እስራኤል፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እስከ ዛሬም ድረስ እንደ ልማዳቸው ያደርጋሉ፤ እግዚአብሔርንም ይፈራሉ፤ እግዚአብሔርም እስራኤል ብሎ የጠራውን የያዕቆብን ልጆች እንዳዘዛቸው ሥርዐትና ፍርድ፥ ሕግና ትእዛዝም ያደርጋሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እስከ ዛሬ ድረስ እንደ ቀደመው ልማድ ያደርጋሉ፤ እግዚአብሔርንም አይፈሩም፥ እግዚአብሔርም እስራኤል ብሎ የጠራውን የያዕቆብን ልጆች እንዳዘዛቸው ሥርዓትና ፍርድ ሕግና ትእዛዝም አያደርጉም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ይህንኑ አሮጌ ልማዳቸውን እስከ አሁን ድረስ በመፈጸም ላይ ናቸው፤ እነርሱ እግዚአብሔርን አያመልኩም፤ ወይም ስሙ እስራኤል ተብሎ ለተጠራው ለያዕቆብ ልጆች እግዚአብሔር በሰጣቸው ደንቦች፥ ሥርዓቶች፥ ሕጎችና ትእዛዞች ጸንተው አልኖሩም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱንቱ ሀቼ ጋካናስካ ካሰ ባረንቱ ሜዝያዳን ኦኖ። ኡንቱንቱ ቱሙፐ መና ጎዳዉ ያይክኖ ዎይ መና ጎዳይ እስራኤልያ ጊደ ሱንዳ ያቆባ ዘረዉ እሜዳ አዋዩዋነ ዎጋ፥ ህግያነ አዛዙዋ ናግክኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Unttunttu hachche gakkanaasikka kase barenttu meeziyaadan ootsiino. Unttunttu tumuppe Med'ina Godaw yayyikkino woy Med'ina Goday Israa'eeliyaa giide suntseedda Yaak'ooba zeretsaw immeedda awaayuwaanne wogaa, higgiyaanne azazuwaa naagikkino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
He loseza hach gakkanaas aggibeettenna; GODAAS bessiza mala goynnettenna; Isra7eele gi xeygida Yaaqoobe qommotas izi immida maaratanne zoreta, wogatanne azazota kaallettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄ ሎሴዛ ሃች ጋካናስ ኣጊቤቴና፤ ጎዳስ ቤሲዛ ማላ ጎይኔቴና፤ ኢስራኤሌ ጊ ጼይጊዳ ያቆቤ ቆሞታስ ኢዚ ኢሚዳ ማራታኔ ዞሬታ፥ ዎጋታኔ ኣዛዞታ ካሌቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንቲ ሀች ጋካናዉ ካሰ ሜዘትዳይሳዳ ኦሶና። ኤንቲ ቱማ ጎዳ ጎይኖኮና ዎይኮ ጎዳይ እስራኤለ ግድ ሱንዳ ያይቆባ ዘረስ እምዳ አዋጁዋነ ዎጋ፥ ህግያነ ኪታ ናጎኮና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enti hachi gakanaw kase meezetidaysada oothosona. Enti tuma Godaa goyinnokona woyko Goday Isra7eele gidi sunthida Yayqooba zerethaas immida awaajuwanne wogaa, higgiyanne kiitaa naagokona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ይህንም ልማዳቸውን እስከ ዛሬ ድረስ አልተዉትም፤ እግዚአብሔርን በአግባቡ አያመልኩም፤ እንዲሁም እስራኤል ብሎ ለጠራው ለያዕቆብ ዘሮች የሰጣቸውን ሥርዐቶችና ደንቦች፣ ሕጎችና ትእዛዞችን አይከተሉም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ይህንኑ አሮጌ ልማዳቸውን እስከ አሁን ድረስ በመፈጸም ላይ ናቸው፤ እነርሱ እግዚአብሔርን አያመልኩም፤ ወይም ስሙ እስራኤል ተብሎ ለተጠራው ለያዕቆብ ልጆች እግዚአብሔር በሰጣቸው ደንቦች፥ ሥርዓቶች፥ ሕጎችና ትእዛዞች ጸንተው አልኖሩም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ክሳዕ ሎሚ ኸዓ ኸም ልማዶም ይገብሩ ኣለዉ። ንእግዚኣብሄር ኣይፈርሕዎን፤ ከምቲ እግዚኣብሄር ንደቂ እቲ እስራኤል ኢሉ ዝሰመዮ ያእቆብ ዝሃቦ ሕግጋትን ፍርድታትን ትእዛዛትን ኣይሓለዉን።
Amharic Tigrinya 2011
ክሳዕ ሎሚ ኸም ስርዓት ቀደም ይገብሩ ኣለው፡ ንእግዚኣብሄር ኣይፈርህዎን፡ ከም ሕጋጋቶምን ከም ፍርድታቶምን ወይ ከምቲ እግዚኣብሄርስ ንደቂ ያእቆብ፡ ንእኡ እስራኤል ኢሉ ዝሰመዮ፡ ዝኣዘዞም ሕግን ትእዛዝን ከኣ ኣይገበሩን።