2 Kings 17:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
በቲ እግዚኣብሄር ኣብ ቅድሚ ደቂ እስራኤል ዝሰጐጎም ኣህዛብን ናይቶም ዝገበርዎ ነገስታት እስራኤልን ድማ ብሕግታት ተመላለሰ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርም ከእስራኤል ልጆች ፊት በአሳደዳቸው በአሕዛብ ሥርዐት፥ የእስራኤልም ነገሥታት ባደረጓት ሥርዐት ሄደው ነበርና እንደዚህ ሆነ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም ከእስራኤል ልጆች ፊት ባሳደዳቸው በአሕዛብ ሥርዓት፥ የእስራኤልም ነገሥታት ባደረጓት ሥርዓት ሄደው ነበርና እንደዚህ ሆነ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሕዝቡ ወደ ፊት እየገፋ በመጣ ጊዜ ከፊታቸው ነቃቅሎ ያጠፋላቸውን የአሕዛብን መጥፎ ልማድ ተከተሉ፤ እንዲሁም የእስራኤል ነገሥታት ያሠራጩትን መጥፎ ልማድ ተቀባዮች ሆኑ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ኡንቱንቱ ስንፐ ላጊደ ከሴዳ ጋደ አሳቱ ደኤዳ ደኡዋ ዎጋ ካሌዳ ጋሱዋና። ሄዋ ቦላካ ቃይ እስራኤልያ ካተቱ ዶሜዳ ኢታ ዎጋ ካሌዳ ጋሱዋና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'ina Goday unttunttu sintsaappe laaggiide kesseedda gade asatuu de'eedda de'uwaa wogaa kaalleedda gaasuwaana. Hewaa bollakka k'ay Israa'eeliyaa kaatetuu doommeedda iita wogaa kaalleedda gaasuwaana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY istta sinththafe gooddi kessida kawoteththatinne Isra7eele kawoti he biittayo gelththida iita loseta istti kaallida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ኢስታ ሲንፌ ጎዲ ኬሲዳ ካዎቴቲኔ ኢስራኤሌ ካዎቲ ሄ ቢታዮ ጌልዳ ኢታ ሎሴታ ኢስቲ ካሊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ኤንታ ስንፈ ጎድድ ከስዳ ሀራ ካዎተታ ዎጋ ካልዳ ግሾሳ። ሄሳ ቦላ ቃስ እስራኤለ ካዎት ዶምዳ ኢታ ዎጋ ካልዳ ግሾሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday enta sinthafe gooddidi kessida hara kawotethata wogaa kaallida gishosa. Hessa bolla qassi Isra7eele kawoti doomida iita wogaa kaallida gishosa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር ከፊታቸው አሳድዶ ያወጣቸውን የአሕዛብንና የእስራኤልም ነገሥታት ወደ ምድሪቱ ያገቡትን አስጸያፊ ልማድ ስለ ተከተሉ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሕዝቡ ወደ ፊት እየገፋ በመጣ ጊዜ ከፊታቸው ነቃቅሎ ያጠፋላቸውን የአሕዛብን መጥፎ ልማድ ተከተሉ፤ እንዲሁም የእስራኤል ነገሥታት ያሠራጩትን መጥፎ ልማድ ተቀባዮች ሆኑ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ከምኡውን ብልማድ ናይቶም እግዚኣብሄር ካብ ቅድሚኣቶም ዝሰጐጎም ኣህዛብን፥ በቲ ነገስታት እስራኤል ዘገብርዎ ዝነበሩ ኽፉእ ልማድን ከዱ።
Amharic Tigrinya 2011
ንሳቶም ብሕጋጋት እቶም እግዚኣብሄር ካብ ቅድሚ ደቂ እስራኤል ዝሰጐጎም ህዝብታትን በቲ ነገስታት እስራኤል ዚገብርዎ ዝነበሩን ከዱ።