2 Kings 18:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ህዝቅያስ፡ እግዚኣብሄር ብርግጽ ከናግፈና እዩ፡ እዛ ኸተማ እዚኣ ድማ ኣብ ኢድ ንጉስ ኣሶር ኣይክትወሃብን እያ፡ ብምባል ኣብ እግዚኣብሄር ክትውከል ኣይትፍቀደልኩም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሕዝቅያስም፦ እግዚአብሔር በእርግጥ ያድነናል፤ ይህችንም ከተማ የአሦር ንጉሥ ሊይዛት አይችልም እያለ በእግዚአብሔር እንድትታመኑ አያድርጋችሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሕዝቅያስም። እግዚአብሔር በእርግጥ ያድነናል፥ ይህችም ከተማ በአሦር ንጉሥ እጅ አትሰጥም ብሎ በእግዚአብሔር እንድትታመኑ አያድርጋችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሕዝቅያስ ‘በእግዚአብሔር ታመኑ፤ እርሱ ያድናችኋል፤ ከተማችንም በአሦርያውያን ሠራዊት እጅ እንዳትገባ ይከላከልልናል’ እያለ የሚሰብካችሁን አትስሙ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እ ህንተንታ፥ መና ጎዳይ ቱማ ኑና አሻናዋ፤ ሀ ካታማይካ አሶረ ካትያ ኩሽያን ገለና’ ያጊደ ህንተንታ መና ጎዳን አማንፖ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
I hinttentta, Med'ina Goday tuma nuuna ashshanawaa; ha katamaykka Asoore kaatiyaa kushiyan gelenna› yaagiide hinttentta Med'ina Godan ammantsoppo» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qasseka Hizqiyaasi isttas, ‹GODAY nuna ashshanayssas sidhey deenna; hanna katamaya Asoore kawos aadhdha imettuku› giidi intte GODAAN ammanettana mala izi inttes yootidayssa ammani ekkofte.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቃሴካ ሂዝቂያሲ ኢስታስ፥ ‹ጎዳይ ኑና ኣሻናይሳስ ሲይ ዴና፤ ሃና ካታማያ ኣሶሬ ካዎስ ኣ ኢሜቱኩ› ጊዲ ኢንቴ ጎዳን ኣማኔታና ማላ ኢዚ ኢንቴስ ዮቲዳይሳ ኣማኒ ኤኮፍቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ቱማ ኑና አሻና፤ ሀ ካታማይካ አሶረ ካዋ ኩሸን ገለና’ ያግድ ህንተ ጎዳን አማነታና መላ ኦፎ” ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday tuma nuna ashshana; ha katamayka Asoore kawa kushen gelenna’ yaagidi hinte Godan ammanetanna mela oothofo” yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ደግሞም ሕዝቅያስ፣ “ እግዚአብሔር ያለ ጥርጥር ያድነናል፤ ይህችም ከተማ ለአሦር ንጉሥ ዐልፋ አትሰጥም” በማለት በእግዚአብሔር እንድትታመኑ የሚነግራችሁን አትቀበሉ።’
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሕዝቅያስ ‘በእግዚአብሔር ታመኑ፤ እርሱ ያድናችኋል፤ ከተማችንም በአሦርያውያን ሠራዊት እጅ እንዳትገባ ይከላከልልናል’ እያለ የሚሰብካችሁን አትስሙ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሕዝቅያስ ድማ፥ ‘እግዚኣብሄር ብርግፅ ከድሕነና እዩ፤ እዛ ኸተማ እዚኣ ኸዓ ኣብ ኢድ ንጉስ ኣሶር ኣይትወሃብን እያ’ እናበለ ብእግዚኣብሄር ኣየእምንኩም።
Amharic Tigrinya 2011
ህዝቅያስ ድማ፡ እግዚኣብሄር ብርግጽ ኬድሕነና እዩ፡ እዛ ኸተማ እዚኣ ኸኣ ብርግጽ ኣብ ኢድ ንጉስ ኣሶር ኣይትውሀብን እያ፡ ኢሉ ብእግዚኣብሄር ኣየእምንኩም።