2 Kings 18:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ድማ ምስኡ ነበረ። ኣብ ዝኸዶ ዘበለ ብልጽግና ረኸበ፡ ኣብ ልዕሊ ንጉስ ኣሶር ድማ ዓመጸ፡ ኣየገልገሎን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በሚሠራውም ሥራ ሁሉ እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር ነበረ፤ በአሦርም ንጉሥ ላይ ዐመፀ፤ አልተገዛለትምም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም ከእርሱ ጋር ነበረ፥ የሚሄድበትም መንገድ ተከናወነለት፤ በአሦርም ንጉሥ ላይ ዐመፀ፥ አልገበረለትም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ስለዚህም እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር ሆኖ ስለሚረዳው የሚሠራው ሁሉ በተቃና ሁኔታ ይከናወንለት ነበር፤ ሕዝቅያስ በአሦር ንጉሠ ነገሥት ላይ ዐምፆ ለእርሱ መገዛትን አሻፈረኝ አለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ አናና እትፐ ግዴዳ፤ ያትና እ ኦያባይ ኡባይ አዉ እንጀቴዳ። እ አሶረ ካትያ ቦላ ማካሌዳ፤ አዉ ሞደተናን እጼዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'ina Goday aanana ittippe gideedda; yaatina I ootsiyaabay ubbay aw injjeteedda. I Asoore kaatiyaa bolla makkaleedda; aw moodettenaan is's'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY izara diza gishshas izi ooththiza miish ubbay izas polettides; izi Asoore kawora eqettidi izas giira giirontta ixxides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ኢዛራ ዲዛ ጊሻስ ኢዚ ኦዛ ሚሽ ኡባይ ኢዛስ ፖሌቲዴስ፤ ኢዚ ኣሶሬ ካዎራ ኤቄቲዲ ኢዛስ ጊራ ጊሮንታ ኢጺዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ እያራ ግድስ፤ እ ኦያባ ኡባይ እያዉ እንጀትስ። እ አሶረ ካዋ ቦላ ማካልድ፥ እያዉ ሃረቶና እፅስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday iyara gidis; I oothiyaba ubbay iyaw injetis. I Asoore kawa bolla makallidi, iyaw haaretonna ixis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር ስለ ነበር የሚያደርገው ሁሉ ተከናወነለት። በአሦር ንጉሥ ላይ ዐመፀ፤ ግብር መገበሩንም ተወ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህም እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር ሆኖ ስለሚረዳው የሚሠራው ሁሉ በተቃና ሁኔታ ይከናወንለት ነበር፤ ሕዝቅያስ በአሦር ንጉሠ ነገሥት ላይ ዐምፆ ለእርሱ መገዛትን አሻፈረኝ አለ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ስለዙይ እግዚኣብሄር ምስኡ ነበረ፤ ዝኸዶ መንገዲውን ይቐንዖ ነበረ። ኣብ ልዕሊ ንጉስ ኣሶር ዓመፀ፤ ግብሪውን ኣይገበረሉን።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ድማ ምስኡ ነበረ፡ ኣብ ዝወጾ ዘበለ ቐንዓሉ። ካብ ንጉስ ኣሶር ከኣ ዐለወ እሞ ኣይተገዝኣሉን።