2 Kings 19:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣማልኽቲ ኣህዛብ ነቶም ኣቦታተይ ዘጥፍኡዶ ኣድሒኖምዎም። ከም ጎሳንን ካራንን ረሴፍን ደቂ ኤደንን ኣብ ቴላሳር ዝነበሩ?
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አባቶች ያጠፉአቸውን፥ ጎዛንን፥ ካራንን፥ ራፌስን በታኤሴቴም የነበሩትንም የዔድንን ልጆች፥ የአሕዛብ አማልክት አዳኑአቸውን?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አባቶቼ ያጠፉአቸውን፥ ጎዛንን፥ ካራንን፥ ራፊስን፥ በተላሳር የነበሩትንም የዔድንን ልጆች፥ የአሕዛብ አማልክት አዳኑአቸውን?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የቀድሞ አባቶቼ የጎዛንን፥ የካራንና የሬጼፍን ከተሞች አጥፍተዋል፤ በተላሳር የሚኖሩትን የዔዳንን ሕዝብ ገድለዋል፤ ይህ ሁሉ ሲሆን ከአማልክታቸው አንድ እንኳ ሊያድናቸው ችሎአልን?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
በን ታ ማይዛ አዎቱ ባይዜዳ ቢታቱዋ ጾሳቱ፥ ሄዋንቱነ ጎዛና፥ ካራነነ ረጼፋ ቢታቱዋ ጾሳቱነ ታላሳራን ደእያ ኤደነ አሳ ጾሳቱ ሄ ቢታቱዋ ባሻፐ አሼድኖ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Beni ta mayza aawotuu bayzzeedda biittatuwaa s'oossatuu, hewanttunne Gozaana, Kaaraanenne Res'eefa biittatuwaa s'oossatuunne Talassaaran de'iyaa Edene asaa s'oossatuu he biittatuwaa bashshaappe ashsheeddino?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Kase ta aawati dhayssida kawoteththata Gozaanen, Kaaraanen, Erafaasen hessaththoka Talasaaren diza Edene asata istta eeqa xoossati istta ashshidoo?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ካሴ ታ ኣዋቲ ይሲዳ ካዎቴታ ጎዛኔን፥ ካራኔን፥ ኤራፋሴን ሄሳካ ታላሳሬን ዲዛ ኤዴኔ ኣሳታ ኢስታ ኤቃ ጾሳቲ ኢስታ ኣሺዶ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
በን ታ ማይዛት ይስዳ ቢታ ፆሳት፥ ሄሳትካ፥ ጎዛና፥ ካራነነ ራፌሳ ቢታ ፆሳትነ ታላሳራን ደእያ ኤደነ ፆሳት ሄ ቢታ ዮፐ አሽዶና?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Beni ta mayzati dhaysida biitta xoossati, hessatika, Gozaana, Kaaranenne Rafeesa biitta xoossatinne Talasaaran de7iya Edene xoossati he biitta dhayope ashshidonaa?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የቀድሞ አባቶቼ ያጠፏቸውን ሕዝቦች ማለትም ጎዛንን፣ ካራንን፣ ራፊስን እንዲሁም በተላሳር የነበሩትን የዔድንን ሰዎች አማልክታቸው አድነዋቸዋልን?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የቀድሞ አባቶቼ የጎዛንን፥ የካራንና የሬጼፍን ከተሞች አጥፍተዋል፤ በተላሳር የሚኖሩትን የዔዴንን ሕዝብ ገድለዋል፤ ይህ ሁሉ ሲሆን ከአማልክታቸው አንድ እንኳ ሊያድናቸው ችሎአልን?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣቦታተይ ንህዝቢ ጐዛንን ካራንን ራፊስን ነቶም ኣብ ተላሳር ዝነበሩ ደቂ ዔድንን ኣጥፍእዎም፤ እቶም ኣማልክቲዶ ንኣህዛብ ኣድሒኖምዎም እዮም?
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ኣማልኽቲ ኣህዛብሲ ነቶም ኣቦታተይ ዘጥፍእዎም፡ ንጐዛንን ንሓራንን ንሬጸፍን ነቶም ኣብ ተላሳር ዝነበሩ ደቂ ዔደንን ኣድሐንዎምዶ