2 Kings 19:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቶም ካብ ቤት ይሁዳ ዘምለጡ ተረፍ ድማ ኣብ ታሕቲ መሊሶም ሱር ክሰድዱ፡ ኣብ ላዕሊ ድማ ፍረ ክፈሪ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የዳነው የይሁዳ ቤት ቅሬታ ሥሩን ወደ ታች ይሰድዳል፤ ወደ ላይም ያፈራል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ያመለጠው የይሁዳ ቤት ቅሬታ ሥሩን ወደ ታች ይሰድዳል፥ ወደ ላይም ያፈራል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በይሁዳ ከጥፋት የተረፉት ሁሉ ወደ መሬት ሥር ሰድዶ እንደሚያድግና እንደሚያፈራ ተክል ይሆናሉ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ይሁዳ አሳ አተቱ ጻጱዋ ዱገ የዲደ፥ ቦላን አይፍያ አይፍያ ም ማላ ግዳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yihudaa asaa atetsatuu s'ap'uwaa duge yeddiide, bollan ayfiyaa ayfiyaa mitsaa mala gidana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ha7ikka Dawite keeththafe casha attidayti bantta xapho duge yeddana; bollarakka ayfe immana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃኢካ ዳዊቴ ኬፌ ጫሻ ኣቲዳይቲ ባንታ ጻጶ ዱጌ ዬዳና፤ ቦላራካ ኣይፌ ኢማና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ይሁዳ አሳፐ አትዳይሳት ፃጶ የድድ፥ አይፈ አይፍያ ም መላ ግዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yihuda asaape attidaysati xapho yeddidi, ayfe ayfiya mitha mela gidana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አሁንም ከዳዊት ቤት የተረፉት፣ ሥራቸውን ወደ ታች ይሰድዳሉ፤ ወደ ላይም ፍሬ ያፈራሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በይሁዳ ከጥፋት የተረፉት ሁሉ ወደ መሬት ሥር ሰድዶ እንደሚያድግና እንደሚያፈራ ተክል ይሆናሉ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ዘምለጡ ተረፍ ቤት ይሁዳ ድማ መሊሶም ንታሕቲ ሱር ክሰዱ፥ ኣብ ላዕሊ ኸዓ ኽፈርዩ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ካብ ቤት ይሁዳ ድሒኖም ዝተረፉ ድማ መሊሶም ንታሕቲ ሱር ኪሰዱ ኣብ ላዕሊ ኸኣ ኪፈርዩ እዮም።