2 Kings 19:34 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነዛ ኸተማ እዚኣ፡ ምእንታይን ምእንታ ዳዊት ባርያይን፡ ንምድሓን ክሕልዋ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ስለ እኔም፥ ስለ ባሪያዬ ስለ ዳዊትም ይህችን ከተማ እጋርዳታለሁ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ስለ እኔም፥ ስለ ባሪያዬም ስለ ዳዊት ይህችን ከተማ አድናት ዘንድ እጋርዳታለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ስለ ራሴ ክብር እንዲሁም ለአገልጋዬ ለዳዊት ስለ ሰጠሁት የተስፋ ቃል ይህችን ከተማ እኔ ራሴ ተከላክዬ አድናታለሁ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታን ታ ቦንቹዋ ድራዉነ ታ ቆማ ዳዊታ ድራዉ፥ ሀ ካታማ ቦሽሰናን አሻ አካና’ ያጌ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Taani ta bonchchuwaa dirawunne ta k'oomaa Daawita diraw, ha katamaa boshissenaan ashsha akkana› yaagee» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ta gishshassinne ta aylle Dawite gishshas gaada hanno katamayo tani gondalla ashshana› gees.»
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታ ጊሻሲኔ ታ ኣይሌ ዳዊቴ ጊሻስ ጋዳ ሃኖ ካታማዮ ታኒ ጎንዳላ ኣሻና› ጌስ።»
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታኒ ታ ቦንቹዋ ግሾነ ታ አይልያ ዳዊታ ግሾ፥ ሀ ካታማ ተቃዳ አሻና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Taani ta bonchuwa gishonne ta aylliya Dawita gisho, ha katama teqada ashshana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
‘ስለ ራሴና ስለ ባሪያዬም ስለ ዳዊት ስል፣ ይህችን ከተማ አድናት ዘንድ እጋርዳታለሁ።’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለ ራሴ ክብር እንዲሁም ለአገልጋዬ ለዳዊት ስለ ሰጠሁት የተስፋ ቃል ይህችን ከተማ እኔ ራሴ ተከላክዬ አድናታለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣነ ድማ ነዛ ኸተማ እዚኣ ምእንቲ ስመይን ምእንቲ እቲ ዳዊት ባርያይን ኢለ ኽከላኸለላን ከድሕናን እየ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣነ ድማ ነዛ ኸተማ እዚኣ ምእንታይን ምእንቲ ዳዊት ባርያይን ኢለ ኽከላኸለላን ኬድሕናን እየ።