2 Kings 2:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ገና ክዛረቡ ከለዉ ድማ፡ ሰረገላ ሓውን ኣፍራስ ሓውን ተራእዮም ንኽልቲኦም ቀደዶም። ኤልያስ ድማ ብህቦብላ ንፋስ ናብ ሰማይ ደየበ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሁለቱም እየተነጋገሩ ሲሄዱ፥ እነሆ፥ የእሳት ሰረገላና የእሳት ፈረሶች በሁለቱ መካከል ገብተው ከፈሉአቸው፤ ኤልያስም በዐውሎ ነፋስ ንውጽውጽታ ወደ ሰማይ ወጣ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሲሄዱም። እያዘገሙም ሲጫወቱ፥ እነሆ፥ የእሳት ሰረገላና የእሳት ፈረሶች በመካከላቸው ገብተው ከፈሉአቸው፤ ኤልያስም በዐውሎ ነፋስ ወደ ሰማይ ወጣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እየተነጋገሩ እርምጃቸውን ቀጠሉ፤ ከዚያም በኋላ የእሳት ፈረሶች የሚስቡአቸው የእሳት ሠረገሎች ድንገት በመካከላቸው ገብተው ሁለቱን ለዩአቸው፤ ኤልያስም በዐውሎ ነፋስ ወደ ሰማይ ተወሰደ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ጉይያን፥ ኡንቱንቱ እትፐ ሃሳዪድ ሀመትሽን፥ ታማ ፓራቱነ ኡንቱንቱ ጎችያ ታማ ጋሪ አኬከናን ፑቱ ጊደ፥ ኡንቱንቱ ላኡዋፐ ግዱዋን ገሊደ፥ ሻኬዳ። ኤላስ ጎትያን ሳሉዋ ከሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe guyyiyaan, unttunttu ittippe haasayiiddi hamettishin, tamaa paratuunne unttunttu goochchiyaa tamaa gaarii akeekenan puttu giide, unttunttu laa"uwaappe gidduwaan geliide, shaakkeedda. Eelaasi gotiyaan saluwaa kesseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Istti haasayshe loddara bishin tama para-gaaretinne tama parati istti qoppontta dishin istta giddon gelidi nam7atakka shaakki yeggida; Eelaasi gote carkon pude salo bides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስቲ ሃሳይሼ ሎዳራ ቢሺን ታማ ፓራ-ጋሬቲኔ ታማ ፓራቲ ኢስቲ ቆፖንታ ዲሺን ኢስታ ጊዶን ጌሊዲ ናምኣታካ ሻኪ ዬጊዳ፤ ኤላሲ ጎቴ ጫርኮን ፑዴ ሳሎ ቢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንቲ እስፈ ኦደትሸ ሄመትሽን፥ ታማ ፓራትነ ታማ ጋረት ኤንታ ናምኣፈ ግዶን ገልድ፥ ሻክስ። ኤልያስ ጎተን ሳሎ ከይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enti issife odetishe hemetishin, tama paratinne tama gaareti enta nam7aafe giddon gelidi, shaakis. Eeliyaasi goten salo keyis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እያዘገሙም ሲነጋገሩ ሳለ፣ የእሳት ሠረገላና የእሳት ፈረሶች ድንገት በመካከላቸው ገብተው ሁለቱን ለዩአቸው፤ ኤልያስም በዐውሎ ነፋስ ወደ ሰማይ ዐረገ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እየተነጋገሩ እርምጃቸውን ቀጠሉ፤ ከዚያም በኋላ የእሳት ፈረሶች የሚስቡአቸው የእሳት ሠረገሎች ድንገት በመካከላቸው ገብተው ሁለቱን ለዩአቸው፤ ኤልያስም በዐውሎ ነፋስ ወደ ሰማይ ተወሰደ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እናተዘራረቡ ክኸዱ እንተለዉ ኸዓ፥ እንሆ፥ ሰረገላታት ሓዊን ኣፍራስ ሓዊን፥ ኣብ መንጎኣቶም ኣትዮም ንኽልቲኦም ፈላለይዎም። ኤልያስ ድማ ብንፋስ ኣውሎ ናብ ሰማይ ዓረገ።
Amharic Tigrinya 2011
ኰነ ኸኣ፡ እናተዛራረቡ ኪኸዱ ኸለው፡ እንሆ፡ ሰረገላ ሓውን ኣፍራስ ሓውን፡ ኣብ ሞንጎኦም መጺኡ ንኽልቲኦም ፈላለዮም። ኤልያስ ድማ ብህቦብላ ንፋስ ናብ ሰማይ ዐረገ።