2 Kings 2:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነቲ ካብኡ ዝወደቐ ልብሲ ኤልያስ ወሲዱ፡ ነቲ ማያት ወቒዑ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኤልያስ ኣበይ ኣሎ፧ ንሱ እውን ነቲ ማያት ምስ ወቕዖ፡ ንየውትን ናብን ተፈላልዩ፡ ኤልሳእ ድማ ሰገረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በራሱ ላይ ያረ​ፈ​ች​ውን የኤ​ል​ያ​ስን መጠ​ም​ጠ​ሚያ ወስዶ ውኃ​ውን መታ​ባት፦ ውኃው ግን አል​ተ​ከ​ፈ​ለም፤ እር​ሱም፥ “የኤ​ል​ያስ አም​ላክ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ወዴት ነው? እን​ዴ​ትስ ነው?” አለ። ከዚ​ህም በኋላ ውኃ​ውን በመታ ጊዜ ወዲ​ህና ወዲያ ተከ​ፈለ፤ ኤል​ሳ​ዕም ተሻ​ገረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከኤልያስም የወደቀውን መጎናጸፊያ ወስዶ ውኃውን መታና። የኤልያስ አምላክ እግዚአብሔር ወዴት ነው? አለ፤ ውኃውንም በመታ ጊዜ ወዲህና ወዲያ ተከፈለ፤ ኤልሳዕም ተሻገረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ውሃውንም በኤልያስ ካባ መትቶ፥ “የኤልያስ አምላክ እግዚአብሔር ወዴት ነው?” አለ፤ ከዚያም በኋላ እንደገና በመታው ጊዜ ውሃው ወደ ቀኝና ወደ ግራ ተከፍሎለት ወደ ማዶ ተሻገረ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኤላሳፐ ዎዳ ካባ አኪደ፥ ሃ አን ሾጪደ፥ “መና ጎዳይ ኤላሳ ጾሳይ ሀቃን ደኢ?” ያጌዳ። ኤልሳእ ሃ ሾጬዳ ዎደ፥ ሃይ ያነ ሃነ ሻከቴዳ፤ ሻፋ ፕኔዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Eelaasappe wod'd'eedda kaabbaa akkiide, haatsaa an shoc'iide, «Med'ina Goday Eelaasa S'oossay hak'an de'ii?» yaageedda. Elssaa'i haatsaa shoc'eedda wode, haatsay yaanne haanne shaaketteedda; shaafaa pinneedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Eelaasappe wodhdhida kaabbaan haaththaa shocishe, «GODAY Eelaasa Xoossay awan dizee?» gides; izi haaththaa shociin hadirsinne ushach shaaketti wodhdhiin pinnides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኤላሳፔ ዎዳ ካባን ሃ ሾጪሼ፥ «ጎዳይ ኤላሳ ጾሳይ ኣዋን ዲዜ?» ጊዴስ፤ ኢዚ ሃ ሾጪን ሃዲርሲኔ ኡሻች ሻኬቲ ዎን ፒኒዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤልያሳፐ ዎዳ ማኡዋ ኤክድ፥ እያራ ሃ ሾጭድ፥ “ጎዳይ ኤልያሳ ፆሳይ አዉን ደኢ?” ያግስ። ኤልስ ሃ ሾጭዳ ዎደ፥ ሃይ ያነ ሃነ ሻከትን፥ ሻፋ ፕንስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Eeliyaasape wodhida ma7uwa ekidi, iyara haatha shocidi, “Goday Eeliyaasa Xoossay awun de7ii?” yaagis. Elsi haatha shocida wode, haathay yaanne haanne shaaketin, shaafa pinnis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከኤልያስ፣ የወደቀውንም ካባ ይዞ ውሃውን መታና፣ “የኤልያስ አምላክ እግዚአብሔር ወዴት ነው?” አለ። ውሃውን ሲመታውም በግራና በቀኝ ተከፍሎለት ተሻገረ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ውሃውንም በኤልያስ ካባ መትቶ፥ “የኤልያስ አምላክ እግዚአብሔር ወዴት ነው?” አለ፤ ከዚያም በኋላ እንደገና በመታው ጊዜ ውሃው ወደ ቀኝና ወደ ግራ ተከፍሎለት ወደ ማዶ ተሻገረ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
በቲ ካብ ኤልያስ ዝወደቐ ባርኖስ ገይሩ ድማ ነቲ ማይ ዮርዳኖስ ወቕዖ “እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኤልያስ፥ ኣበይ ኣሎ?” ድማ በለ። እቲ ማይ ከዓ ናብዙይን ናብቱይን ተመቕለ፤ ኤልሳዕ ከዓ ተሳገረ።
Amharic Tigrinya 2011
ነቲ ባርኖስ ኤልያስ፡ ካብኡ ዝወደቐ፡ ድማ ወሰዶ፡ ነቲ ማይ ወቒዑ ኸኣ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኤልያስከ፡ ንሱ ኣበይ ኣሎ በለ። ነቲ ማይ ምስ ወቕዖ ድማ፡ ናብዝን ናብትን ተመቕለ፡ ኤልሳእ ከኣ ተሳገረ።