2 Kings 2:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ክሳዕ ዚሓፍር ምስ ተማሕጸንዎ ድማ፡ ንሱ፡ ስደድ! ብድሕሪኡ ሓምሳ ሰባት ሰደዱ፤ ሰለስተ መዓልቲ ፈተሹ ግና ኣይረኸብዎን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እስ​ኪ​ያ​ፍ​ራ​ቸ​ውም ድረስ ግድ ባሉት ጊዜ፥ “ላኩ” አለ፤ አም​ሳም ሰዎች ላኩ፤ ሦስት ቀንም ፈል​ገው አላ​ገ​ኙ​ትም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እስኪያፍርም ድረስ ግድ ባሉት ጊዜ። ስደዱ አለ፤ አምሳም ሰዎች ሰደዱ፤ ሦስት ቀንም ፈልገው አላገኙትም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እነርሱ ግን እምቢ ለማለት እስኪያሳፍረው ድረስ አጥብቀው ስለ ለመኑት በጉዳዩ ተስማማና ኀምሳ ሰዎች ሄደው ሦስት ቀን ሙሉ ኤልያስን ፈለጉት፤ ነገር ግን ሊያገኙት አልቻሉም፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን እጻድ ጋናዌ አ ዬላያና ጋካናዉ፥ ኡንቱንቱ አ ዎሲደ አገናን እጽና፥ “ቢተ” ያጌዳ። ኡንቱንቱ እሻታሙ ቤድኖ። ሄዙ ጋላሳ ኮዪደ፥ አ ደምቤይክኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin is's'aaddi gaanawe Aa yeellayana gakkanaw, unttunttu Aa woosiide aggenaan is's'ina, «Biite» yaageedda. Unttunttu ishatamu beeddino. Heezzu gallassaa koyiide, Aa demmibeeykkino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hanenna guussi iza yeellachchana gakkanaas iza un7eththida; hessa gishshas, «Ane yeddite» gides; isttika 50 as yeddiin he asati heedzdzu gallas kumeth koyidi demmibeettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃኔና ጉሲ ኢዛ ዬላቻና ጋካናስ ኢዛ ኡንኤዳ፤ ሄሳ ጊሻስ፥ «ኣኔ ዬዲቴ» ጊዴስ፤ ኢስቲካ 50 ኣስ ዬዲን ሄ ኣሳቲ ሄ ጋላስ ኩሜ ኮዪዲ ዴሚቤቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን አካይ ጉሳይ እያ ዬላያና ጋካናዉ፥ ኤንቲ እያ ዎስድ አጎና እፅን፥ “ቢተ” ያግስ። ኤንቲ እሻታማይ ብድ ሄ ጋላስ ኩመ ኮይድ፥ እያ ደምቦኮና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin akay guussay iya yeellayana gakanaw, enti iya woossidi aggonna ixin, “Biite” yaagis. Enti ishatamay bidi heedzu gallas kumethi koyidi, iya demmibookona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አይሆንም ለማለት ዕፍረት እስኪሰማው ድረስ ግድ አሉት፤ ስለዚህ፣ “በሉ እንግዲያው ላኳቸው” አለ። እነርሱም አምሳ ሰዎች ላኩ፤ ሰዎቹም ሦስት ቀን ሙሉ ፈልገው ሳያገኙት ቀሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እነርሱ ግን እምቢ ለማለት እስኪያሳፍረው ድረስ አጥብቀው ስለ ለምኑት በጉዳዩ ተስማማና ኀምሳ ሰዎች ሄደው ሦስት ቀን ሙሉ ኤልያስን ፈለጉት፤ ነገር ግን ሊያገኙት አልቻሉም፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ክሳዕ ዝሓፍር ግዲ ምስ በልዎ ግና፥ “ስደዱ” በሎም። ሰባት ሰደዱ፤ ሰለስተ መዓልቲ እውን ደለይዎ፤ ግና ኣይረኸብዎን።
Amharic Tigrinya 2011
ክሳዕ ዚሐፍር ግዲ ምስ በልዎ ኸኣ፡ ንሱ፡ ስደዱ፡ በሎም። ሓምሳ ሰብ ከኣ ሰደዱ፡ ሰለስተ መዓልቲ ድማ ደለይዎ፡ ግናኸ ኣይረኸብዎን።