2 Kings 2:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ናብ ዓይኒ ማይ ወጺኡ ነቲ ጨው ደርበየ እሞ፡ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኣነ ነዚ ማያት እዚ ጥዑይ ገበርክዎ፡ 21 በለ። ካብኡ ድሕሪ ደጊም ምዉት ወይ መኻን መሬት ኣይክህሉን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ውኃው ወዳለበትም ምንጭ ወጥቶ ጨው ጣለበትና፥ “እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ይህን ውኃ ፈውሼዋለሁ፤ ከዚህም በኋላ የሚሞት፥ የሚመክንም አይኖርም” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ውኃው ወዳለበቱም ምንጭ ወጥቶ ጨው ጣለበትና። እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ይህን ውኃ ፈውሼዋለሁ፤ ከዚህም በኋላ ሞትና ጭንገፋ አይሆንበትም አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እርሱም ወደ ምንጩ ሄዶ ጨውን በውሃው ውስጥ በመጨመር፥ “እግዚአብሔር የሚለው ይህ ነው ‘እኔ ይህን ውሃ በመፈወስ ንጹሕ እንዲሆን አደርጋለሁ፤ ከዚህም በኋላ ዳግመኛ የሞትና የምርት አልባነት ምክንያት አይሆንም’” ሲል ተናገረ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኤልሳእ ፑልትያ ቢደ፥ ማጽንያ አን የጊደ፥ “መና ጎዳይ፥ ‘ታን ሀ ሃ ፓድ፤ ሀዋፐ ስንናዉ ሀ ሃይ ሀይቁዋስ ጋሶ ግደና፤ ቢታይካ አይፋናዋ’ ያጌ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Elssaa'i pulttiyaa biide, mas'iniyaa aan yeggiide, «Med'ina Goday, ‹Taani ha haatsaa patsaad; hawaappe sintsanaw ha haatsay hayk'k'uwaassi gaaso gidenna; biittaykka ayfanawaa› yaagee» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye izi pultto haaththi dizaso biidi pulttozan maxine yeggidi, «GODAY, ‹Tani hayssa haaththaa paththadis; hayssafe guye izi hayqos gaaso gidenna; biittayakka ayfe immontta mala diggenna› gees» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ኢዚ ፑልቶ ሃ ዲዛሶ ቢዲ ፑልቶዛን ማጺኔ ዬጊዲ፥ «ጎዳይ፥ ‹ታኒ ሃይሳ ሃ ፓዲስ፤ ሃይሳፌ ጉዬ ኢዚ ሃይቆስ ጋሶ ጊዴና፤ ቢታያካ ኣይፌ ኢሞንታ ማላ ዲጌና› ጌስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤልስ ፑልቱዋኮ ብድ፥ ማፅንያ እያን የግድ፥ “ጎዳይ፥ ‘ታኒ ሀ ሃ ፓስ፤ ህዛፐ ሀ ሃይ ሀይቆስ ጋሶ ግደና፤ ቢታይካ አይፋና’ ያጌስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Elsi pultuwako bidi, maxiniya iyan yeggidi, “Goday, ‘Taani ha haatha pathas; hizape ha haathay hayqos gaaso gidenna; biittayka ayfana’ yaagees” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያም ወደ ውሃው ምንጭ ሄዶ ጨው ጣለበትና “ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ‘ይህን ውሃ ፈውሸዋለሁ፤ ከእንግዲህ ወዲያ ለሞት ምክንያት አይሆንም፤ ምድሪቱንም ፍሬ እንዳትሰጥ አያደርጋትም’ አለ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እርሱም ወደ ምንጩ ሄዶ ጨውን በውሃው ውስጥ በመጨመር፥ “እግዚአብሔር የሚለው ይህ ነው ‘እኔ ይህን ውሃ በመፈወስ ንጹሕ እንዲሆን አደርጋለሁ፤ ከዚህም በኋላ ዳግመኛ የሞትና የምርት አልባነት ምክንያት አይሆንም’ ” ሲል ተናገረ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ናብታ ዓይኒ ማይ ከደ፤ ነቲ ጨው ኣብኡ ደርቢዩ ድማ “እግዚኣብሄር ‘ኣነ ነዚ ማይ ኣጥዕየዮ እየ፤ ድሕሪ ደጊም ብእኡ ሞትን ምውራድ ጥንስን ኣይኸውንን እዩ’ ይብል ኣሎ” በለ።
Amharic Tigrinya 2011
ናብታ ዓይኒ ማይ ድማ ወጸ፡ ኣብኣ ጨው ደርብዩ ኸኣ በለ፡ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኣነ ነዛ ማይ እዚኣ ፈዊሰያ እየ፡ ድሕሪ ደጊም ካብኡ ሞትን ምምካንን ኣይኸውንን።