2 Kings 2:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ተመሊሱ ድማ ጠሚቱ ብስም እግዚኣብሄር ረገሞም። ክልተ ኣንስቲ ድብታት ድማ ካብቲ ጫካ ወጺአን ኣርብዓን ክልተን ቆልዑ ወለዳ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዘወርም ብሎ አያቸው፤ በእግዚአብሔርም ስም ረገማቸው፤ ወዲያውም ከዱር ሁለት ድቦች ወጥተው ከእነርሱ አርባ ሁለቱን ሰባበሩአቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ዘወርም ብሎ አያቸው፥ በእግዚአብሔርም ስም ረገማቸው፤ ከዱርም ሁለት ድቦች ወጥተው ከብላቴኖች አርባ ሁለቱን ሰባበሩአቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ኤልሳዕም መለስ ብሎ ዙሪያውን በመቃኘት፥ አተኲሮ ተመለከታቸውና በእግዚአብሔር ስም ረገማቸው፤ በዚህም ጊዜ ሁለት እንስት ድቦች ከጫካ ወጥተው ከእነዚያ ልጆች መካከል አርባ ሁለቱን ሰባብረው ጣሉአቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጉየ ስም ጼሊደ፥ ኡንቱንታ መና ጎዳ ሱንን ሸቄዳ። ያትና ባባን ጌተትያ ላኡ ማጫ ዶአቱ ዎራፐ ከሲደ፥ ናናቱዋፐ ኦይታማነ ላኡ ያላጋቱዋ ፑዘረደ ዎድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Guyye simmi s'eelliide, unttuntta Med'ina Godaa suntsan shek'k'eedda. Yaatina Babantsaa geetettiyaa laa"u mac'c'a do'atuu woraappe kesiide, naanatuwaappe oytamanne laa"u yalagatuwaa puuzeretsiide wod'eeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Elssa7ikka guye simmi istta xeellidi GODAA sunththan istta qanggides; hessafe guye nam7u macca zardoti worappe kezidi naateththa naytappe oyddu tammanne nam7ata menththereththi yeggida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኤልሳኢካ ጉዬ ሲሚ ኢስታ ጼሊዲ ጎዳ ሱንን ኢስታ ቃንጊዴስ፤ ሄሳፌ ጉዬ ናምኡ ማጫ ዛርዶቲ ዎራፔ ኬዚዲ ናቴ ናይታፔ ኦይዱ ታማኔ ናምኣታ ሜንሬ ዬጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤልስ ጉየ ስም ፄልድ፥ ኤንታ ጎዳ ሱንን ባድስ። ያትን፥ ናምኡ ማጫ ባባንት ከይድ፥ ናይታፐ ኦይታማነ ናምኡ ያላጋታ ፑዘረድ ዎዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Elsi guye simmi xeellidi, enta Godaa sunthan baaddis. Yaatin, nam7u macca babanthati keyidi, naytape oytamanne nam7u yalagata puuzerethidi wodhidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ኤልሳዕም ዘወር ብሎ ተመለከታቸውና በእግዚአብሔር ስም ረገማቸው፤ ከዚያም ሁለት እንስት ድቦች ከዱር ወጥተው ከልጆቹ አርባ ሁለቱን ሰባበሯቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ኤልሳዕም መለስ ብሎ ዙሪያውን በመቃኘት፥ አተኲሮ ተመለከታቸውና በእግዚአብሔር ስም ረገማቸው፤ በዚህም ጊዜ ሁለት እንስት ድቦች ከጫካ ወጥተው ከእነዚያ ልጆች መካከል አርባ ሁለቱን ሰባብረው ጣሉአቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንድሕሪት ግልፅ ኢሉ ድማ ረአዮም፤ ብስም እግዚኣብሄር ከዓ ረገሞም። ሽዑ ኽልተ ድቢ ኻብ ዱር ወፂኦም፤ ካብኣቶም ኣርብዓን ክልተን ቈልዑ ሰባበሩ።
Amharic Tigrinya 2011
ንድሕሪት ግልጽ ኢሉ ድማ ረኣዮም፡ ብስም እግዚኣብሄር ከኣ ረገሞም። ሽዑ ኽልተ ድቢ ኻብ ዱር ወጹ፡ ካባታቶም ድማ ኣርብዓን ክልተን ቈልዓ ሰባበሩ።